TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#አልዓዛር_ተረፈ

" ወለጋ ላይ አማራ ተጨፍጭፏል የሚል ጹሑፍ ጽፈሃል፤ የስሪላንካን አመጽ ደግፈሃል፤ ችግኝ ተከላን ተቃውመሃል " በሚል ተጠርጥሮ የታሰረው የዩናይትድ አረብ ኤሜሬትስ ሚዲያ አል ዓይን ኒውስ አማርኛ አገልግሎት ጋዜጠኛ ዓላዛር ተረፈ ሃምሌ 21 ከእስር ተፈቷል።

ጋዜጠኛ አልዓዛር በ10 ሺህ ብር ዋስ ነው የተፈታው።

የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በ10 ሺ ብር ዋስትና እንዲለቀቅ ፈቅዶለት፤ ፖሊስ ይግባኝ ብሎ የነበረ ሲሆን ከፍተኛ ፍርድ ቤትም ሰበር ሰሚ ችሎትም ይህንኑ ውሳኔ አጽንተውት ሃምሌ 21 ቀን ከእስር ተለቋል፡፡

@tikvahethiopia