#አልዓዛር_ተረፈ
" ወለጋ ላይ አማራ ተጨፍጭፏል የሚል ጹሑፍ ጽፈሃል፤ የስሪላንካን አመጽ ደግፈሃል፤ ችግኝ ተከላን ተቃውመሃል " በሚል ተጠርጥሮ የታሰረው የዩናይትድ አረብ ኤሜሬትስ ሚዲያ አል ዓይን ኒውስ አማርኛ አገልግሎት ጋዜጠኛ ዓላዛር ተረፈ ሃምሌ 21 ከእስር ተፈቷል።
ጋዜጠኛ አልዓዛር በ10 ሺህ ብር ዋስ ነው የተፈታው።
የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በ10 ሺ ብር ዋስትና እንዲለቀቅ ፈቅዶለት፤ ፖሊስ ይግባኝ ብሎ የነበረ ሲሆን ከፍተኛ ፍርድ ቤትም ሰበር ሰሚ ችሎትም ይህንኑ ውሳኔ አጽንተውት ሃምሌ 21 ቀን ከእስር ተለቋል፡፡
@tikvahethiopia
" ወለጋ ላይ አማራ ተጨፍጭፏል የሚል ጹሑፍ ጽፈሃል፤ የስሪላንካን አመጽ ደግፈሃል፤ ችግኝ ተከላን ተቃውመሃል " በሚል ተጠርጥሮ የታሰረው የዩናይትድ አረብ ኤሜሬትስ ሚዲያ አል ዓይን ኒውስ አማርኛ አገልግሎት ጋዜጠኛ ዓላዛር ተረፈ ሃምሌ 21 ከእስር ተፈቷል።
ጋዜጠኛ አልዓዛር በ10 ሺህ ብር ዋስ ነው የተፈታው።
የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በ10 ሺ ብር ዋስትና እንዲለቀቅ ፈቅዶለት፤ ፖሊስ ይግባኝ ብሎ የነበረ ሲሆን ከፍተኛ ፍርድ ቤትም ሰበር ሰሚ ችሎትም ይህንኑ ውሳኔ አጽንተውት ሃምሌ 21 ቀን ከእስር ተለቋል፡፡
@tikvahethiopia