TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#Sidama

በመሬት መንሸራተት አደጋ የ6 ሰዎች ሕይወት አለፈ።

በሲዳማ ክልል ማዕከላዊ ሲዳማ ዞን ፣ ወንሾ ወረዳ ግሽሬ ጉዱ ሞና ሆሞ በሚባለው አካባቢ ትላንት የጣለው ከባድ ዝናብ ባስከተለው የመሬት መንሸራተት አደጋ የ6 ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተሰምቷል፡፡

በመሬት መንሸራተት አደጋ ህይወታቸውን ካጡ ሰዎች በተጨማሪ በ6 ሰዎች ላይ የአካል ጉዳት መድረሱ ተገልጿል፡፡

#SidamaRegionCommunication

@tikvahethiopia