#እንድታውቁት
#የታለመለት_የነዳጅ_ድጎማ
ኢትዮ ቴሌኮም በሂደት ላይ የሚገኘውን የታለመለት የነዳጅ ድጎማ በቴክኖሎጂ በማገዝ ተግባራዊ ለማድረግ ከትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ጋር በጋራ እየሠራ እንደሚገኝ ገልጿል።
በዚህም መሠረት በድጎማው ተጠቃሚ እንዲሆኑ ለተለዩ የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ ተሽከርካሪ ባለንብረቶች ወይም ህጋዊ ወኪሎች አገልግሎቱ የሚሰጠው #በቴሌብር አማካኝነት መሆኑን ድርጅቱ ገልጿል።
በኢትዮ ቴሌኮም የሸያጭ ማዕከላት ዋና ወይም ቅጂ #ሊብሬ እንዲሁም #የታደሰ_መታወቂያ በመያዝ የተሸከርካሪውን ባለቤት የስልክ ቁጥር በማሳወቅ የቴሌብር አገልግሎት ምዝገባ ከወዲሁ እንዲያከናውኑ እንዲሁም ተጨማሪ መረጃዎችን እንዲያሟሉ ተጠይቋል።
@tikvahethiopia
#የታለመለት_የነዳጅ_ድጎማ
ኢትዮ ቴሌኮም በሂደት ላይ የሚገኘውን የታለመለት የነዳጅ ድጎማ በቴክኖሎጂ በማገዝ ተግባራዊ ለማድረግ ከትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ጋር በጋራ እየሠራ እንደሚገኝ ገልጿል።
በዚህም መሠረት በድጎማው ተጠቃሚ እንዲሆኑ ለተለዩ የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ ተሽከርካሪ ባለንብረቶች ወይም ህጋዊ ወኪሎች አገልግሎቱ የሚሰጠው #በቴሌብር አማካኝነት መሆኑን ድርጅቱ ገልጿል።
በኢትዮ ቴሌኮም የሸያጭ ማዕከላት ዋና ወይም ቅጂ #ሊብሬ እንዲሁም #የታደሰ_መታወቂያ በመያዝ የተሸከርካሪውን ባለቤት የስልክ ቁጥር በማሳወቅ የቴሌብር አገልግሎት ምዝገባ ከወዲሁ እንዲያከናውኑ እንዲሁም ተጨማሪ መረጃዎችን እንዲያሟሉ ተጠይቋል።
@tikvahethiopia