TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.4K photos
1.58K videos
216 files
4.33K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
የ2ኛ ደረጃ መልቀቂያ ብሄራዊ ፈተና #ኤርትራ!

#ለኤርትራ የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ከተቀመጡ 16 ሺሕ ተማሪዎች 40.8% ማለፋቸውን የአገሪቱ የማስታወቂያ ምኒስትር አቶ የማነ ገብረ መስቀል በትዊተር አስታውቀዋል። ፈተናውን ያለፉ የዲግሪ፣ ዲፕሎማና የሰርተፍኬት ትምህርታቸውን ይቀጥላሉ ተብሏል።

Via Yemane G.Mekel,እሸት በቀለ
@tsegabwolde @tikvahethiopia