TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#USA #ETHIOPIA

አሜሪካ 840,060 ዶዝ የPfizer የኮቪድ-19 ክትባት ድጋፍ አደረገች።

በአዲስ አበባ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ አሜሪካ በ #COVAX በኩል ለኢትዮጵያ የለገሰችው ተጨማሪ 840,060 ዶዝ የPfizer የኮቪድ-19 ክትባት ዛሬ አዲስ አበባ መድረሱን ገልጿል።

ዛሬ አዲስ አበባ የደረሰው 840,060 ዶዝ የኮቪድ-19 ክትባት አጠቃላይ እስካሁን ድረስ በአሜሪካ በኩል ለኢትዮጵያ የተደረገውን ልገሳ 7 ሚሊዮን እንዲጠጋ ማድረጉን ተገልጿል።

@tikvahethiopia