TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#USA #ETHIOPIA
አሜሪካ 840,060 ዶዝ የPfizer የኮቪድ-19 ክትባት ድጋፍ አደረገች።
በአዲስ አበባ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ አሜሪካ በ #COVAX በኩል ለኢትዮጵያ የለገሰችው ተጨማሪ 840,060 ዶዝ የPfizer የኮቪድ-19 ክትባት ዛሬ አዲስ አበባ መድረሱን ገልጿል።
ዛሬ አዲስ አበባ የደረሰው 840,060 ዶዝ የኮቪድ-19 ክትባት አጠቃላይ እስካሁን ድረስ በአሜሪካ በኩል ለኢትዮጵያ የተደረገውን ልገሳ 7 ሚሊዮን እንዲጠጋ ማድረጉን ተገልጿል።
@tikvahethiopia
አሜሪካ 840,060 ዶዝ የPfizer የኮቪድ-19 ክትባት ድጋፍ አደረገች።
በአዲስ አበባ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ አሜሪካ በ #COVAX በኩል ለኢትዮጵያ የለገሰችው ተጨማሪ 840,060 ዶዝ የPfizer የኮቪድ-19 ክትባት ዛሬ አዲስ አበባ መድረሱን ገልጿል።
ዛሬ አዲስ አበባ የደረሰው 840,060 ዶዝ የኮቪድ-19 ክትባት አጠቃላይ እስካሁን ድረስ በአሜሪካ በኩል ለኢትዮጵያ የተደረገውን ልገሳ 7 ሚሊዮን እንዲጠጋ ማድረጉን ተገልጿል።
@tikvahethiopia