TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#ETHIOPIA

‘‘... ኢትዮጵያ ለእኛ ለአፍሪካውያን እና ለመላው ጥቁር ሕዝቦች እናታችን ናት፤ የነጻነታችን ትእምርት/Symbol የሆነች አገርም ናት።

ስለሆነም አዲስ አበባ 'የፓን አፍሪካን መዲና' (የአፍሪካ አንድነት ከተማ) መባሏ ከዚህ ታሪካዊ ሐቅ ጋር የተያያዘ ነው፡፡ " - (የናይጄሪያው ሳንዴይ ኦብዘርቨር/ጁላይ 23፣ 1972)

#TadeleDerseh

ፎቶ፦ ፎቶግራፈር - አቡቲ እንግዳሸት

@tikvahethiopia