#Hossana
የኮሎኔል በዛብህ ጴጥሮስ መታሰቢያ ሀዉልት ነገ እሁድ በሆሳዕና ከተማ ይመረቃል።
ለዚህ የምረቃ ስነስርዓት ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ወደ ሆሳዕና ከተማ ይገባሉ ተብሎ እየተጠበቀ ነው።
የሀዲያ ዞን አስተዳደር ወደ ከተማው የተጋበዙትን እንግዶች በሠላማዊ መንገድ ለመቀበልና ለማስጎብኘት እንዲያስችል መላዉ የዞኑና የከተማዉ ነዋሪዎች የአካባቢዉን ሠላምና ፀጥታ በመጠበቅ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ተጠይቋል።
በሌላ በኩል የኮሎኔል በዛብህ ጴጥሮስን ጀግንነት የሚዘክር የፎቶ ኤግዚቢሽን ዛሬ በሆሳዕና ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል።
መረጃው ከሆሳዕና ከተማ አስተዳደር የተገኘ ነው።
@tikvahethiopia
የኮሎኔል በዛብህ ጴጥሮስ መታሰቢያ ሀዉልት ነገ እሁድ በሆሳዕና ከተማ ይመረቃል።
ለዚህ የምረቃ ስነስርዓት ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ወደ ሆሳዕና ከተማ ይገባሉ ተብሎ እየተጠበቀ ነው።
የሀዲያ ዞን አስተዳደር ወደ ከተማው የተጋበዙትን እንግዶች በሠላማዊ መንገድ ለመቀበልና ለማስጎብኘት እንዲያስችል መላዉ የዞኑና የከተማዉ ነዋሪዎች የአካባቢዉን ሠላምና ፀጥታ በመጠበቅ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ተጠይቋል።
በሌላ በኩል የኮሎኔል በዛብህ ጴጥሮስን ጀግንነት የሚዘክር የፎቶ ኤግዚቢሽን ዛሬ በሆሳዕና ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል።
መረጃው ከሆሳዕና ከተማ አስተዳደር የተገኘ ነው።
@tikvahethiopia