TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.5K photos
1.59K videos
216 files
4.34K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
አክሱም ዩኒቨርሲቲ በነበረው ግጭት ‹‹የሦስት ተማሪዎች ሕይወት ነው ያለፈው›› እየተባለ በማህበራዊ ሚዲያ የሚሰራጨው መረጃ #ሀሰት ነው ሲሉ የዩኒቨርሲቲው አካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዝዳንት ዶክተር #ኪሮስ_ጎሹ ተናግረዋል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia