#Ethiopia 🇪🇹 #Tokyo2020
ኢትዮጵያ በቶኪዮ ኦሎምፒክ የመጀመሪያውን ዲፕሎማ አግኝታለች።
በወርልድ ቴኳንዶ የመጀመሪያ ተሳትፎን በኦሎምፒክ ያደረገው ሰለሞን ቱፋ 7ኛ ደረጃን በ መያዝ ዲፕሎማውን መረከቡን #EOC አሳውቋል።
Via @tikvahethsport
ኢትዮጵያ በቶኪዮ ኦሎምፒክ የመጀመሪያውን ዲፕሎማ አግኝታለች።
በወርልድ ቴኳንዶ የመጀመሪያ ተሳትፎን በኦሎምፒክ ያደረገው ሰለሞን ቱፋ 7ኛ ደረጃን በ መያዝ ዲፕሎማውን መረከቡን #EOC አሳውቋል።
Via @tikvahethsport