TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.5K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#update ሜቴክ ፕሮጀክቱን ተነጠቀ⬇️

በብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፓሬሽን (ሜቴክ) በግምባታ ሂደት ላይ የነበረዉና ይጠናቀቃል ተብሎ ከታቀደለት ጊዜ በኋላም መጠናቀቅ ያልቻለዉ የኦሞ ኩራዝ አንድ የስኳር ፋብሪካ ፕሮጀክት ከሜቴክ መነጠቁን ዋልታ የዉስጥ ምንጮቼ ገልፀውልኛል ብሎ ዘግቧል፡፡

ከኩራዝ አንድ #በኋላ ግንባታቸዉ በቻይና ኩባንያዎች የተጀመሩት የኩራዝ አንድና #ሁለት ፕሮጀክቶች ግንባታቸዉ #ተጠናቆ ማምረት የጀመሩ ሲሆን #በሜቴክ ግንባታዉ የተጀመረዉ ኩራዝ አንድ ግን ግንባታዉ እስካሁን #አልተጠናቀቀም፡፡

©ዋልታ ሚዲያ እና ኮሚኒኬሽን
@tsegabwolde @tikvahethiopia