TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.5K photos
1.51K videos
215 files
4.13K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#Djibouti

ጅቡቲ ተጨማሪ 99 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ [COVID-19] መያዛቸውን ሪፖርት ማድርጓን #AJArabic ዘግቧል። በአሁን ሰዓት አጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 945 ደርሰዋል። በሌላ በኩል ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 112 ደርሰዋል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia