TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#uppdate ከሐረር ወደ ጅግጅጋ የሚወስደው መንገድ ሙሉ በሙሉ #መዘጋቱን የምሥራቅ ሐረርጌ ፖሊስ አረጋገጠ። ጀርመን ራድዮ ያነጋገገራቸው የዞኑ ፖሊስ መመሪያ ሃላፊ መንገዱ፣ መንግሥት መፍትሄ #አልሰጠንም በሚሉ ተፈናቃዮች መዘጋቱን ተናግረዋል። መንገዱን ለማስከፈትም ከህብረተሰቡ ጋር የመነጋገር እቅድ እንዳለም ገልጸዋል። ከትናንት በስቲያ ምሽት አንስቶ መንገዱ በመዘጋቱ ምክንያት አሸከርካሪዎች እና መንገደኞች እየተጉላሉ መሆናቸውን የጀርመን ራድዮ ያነጋገራቸው አሽከርካሪዎች አስታውቀዋል። 

@tsegabwolde @tikvahethiopia