በደቡብ ክልል ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች፦
ታማሚ 1 - የ25 ዓመት ኢትዮጵያዊ የሲዳማ ዞን ቡራ ወረዳ ነዋሪ ፤ የውጭ ሀገር ጉዞ የሌለው ፤ በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ንክኪ ያለው።
ታማሚ 2 - የ18 ዓመት ኢትዮጵያዊ የሲዳማ ዞን በንሳ ወረዳ ነዋሪ ፤ የውጭ ሀገር ጉዞ የሌለው ፤ በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ንክኪ ያለው።
ታማሚ 3 - የ26 ዓመት ኢትዮጵያዊ የሲዳማ ዞን በንሳ ወረዳ ነዋሪ ፤ የውጭ ሀገር ጉዞ የሌለው ፤ በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ንክኪ ያለው።
ታማሚ 4 - የ21 ዓመት ኢትዮጵያዊ የሲዳማ ዞን ቡራ ወረዳ ነዋሪ ፤ የውጭ ሀገር ጉዞ የሌላቸው ፤ በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ንክኪ ያላቸው።
ዛሬ ቫይረሱ እንደተገኘባቸው ከተረጋገጠው አራቱ (4) ሰዎች ይርጋለም ህክምና ማዕከል እንዲቆዩ ተደርገዋል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ታማሚ 1 - የ25 ዓመት ኢትዮጵያዊ የሲዳማ ዞን ቡራ ወረዳ ነዋሪ ፤ የውጭ ሀገር ጉዞ የሌለው ፤ በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ንክኪ ያለው።
ታማሚ 2 - የ18 ዓመት ኢትዮጵያዊ የሲዳማ ዞን በንሳ ወረዳ ነዋሪ ፤ የውጭ ሀገር ጉዞ የሌለው ፤ በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ንክኪ ያለው።
ታማሚ 3 - የ26 ዓመት ኢትዮጵያዊ የሲዳማ ዞን በንሳ ወረዳ ነዋሪ ፤ የውጭ ሀገር ጉዞ የሌለው ፤ በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ንክኪ ያለው።
ታማሚ 4 - የ21 ዓመት ኢትዮጵያዊ የሲዳማ ዞን ቡራ ወረዳ ነዋሪ ፤ የውጭ ሀገር ጉዞ የሌላቸው ፤ በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ንክኪ ያላቸው።
ዛሬ ቫይረሱ እንደተገኘባቸው ከተረጋገጠው አራቱ (4) ሰዎች ይርጋለም ህክምና ማዕከል እንዲቆዩ ተደርገዋል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#TIGRAY
በትግራይ ክልል በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው የተረጋገጠ ሰዎች ቁጥር አንድ መቶ ሰባት (107) ደርሷል።
ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ የተደረገው 182 የላብራቶሪ ምርመራ ሲሆን ከነዚህ መካከል ነው አስራ አምስት (15) ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጠው።
ከአስራ አምስቱ (15) መካከል አስሩ (10) የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ ያላቸው ፣ ሶስት (3) ሰዎች በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር የታወቀ ግንኙነት (ንክኪ) ያላቸው እንዲሁም ሁለት (2) የውጭ ሀገር ጉዞ ታሪክና በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ግንኙነት የሌላቸው ናቸው።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በትግራይ ክልል በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው የተረጋገጠ ሰዎች ቁጥር አንድ መቶ ሰባት (107) ደርሷል።
ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ የተደረገው 182 የላብራቶሪ ምርመራ ሲሆን ከነዚህ መካከል ነው አስራ አምስት (15) ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጠው።
ከአስራ አምስቱ (15) መካከል አስሩ (10) የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ ያላቸው ፣ ሶስት (3) ሰዎች በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር የታወቀ ግንኙነት (ንክኪ) ያላቸው እንዲሁም ሁለት (2) የውጭ ሀገር ጉዞ ታሪክና በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ግንኙነት የሌላቸው ናቸው።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#AMHARA
በአማራ ክልል በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው የተረጋገጠ ሰዎች ቁጥር አንድ መቶ ስልሳ ሰባት (167) ደርሷል።
ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ የተደረገው 246 የላብራቶሪ ምርመራ ሲሆን ከነዚህ መካከል ነው ሶስት (3) ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጠው።
በዛሬው ዕለት ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ፦
- አንድ (1) ሰው በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታልና አንድ (1) ሰው በደሴ ከተማ በሚገኘው የግል የህክምና ማዕከል አገልግሎት ለማግኘት በሄዱበት ወቅት ናሙና ሲወሰድላቸው ኮቪድ-19 የተገኘባቸው።
- አንድ (1) ሰው ደግሞ በጎንደር ጎሃ ለይቶ ማቆያ ማዕከላት ክትትል ሲደረግላት የነበረች ሴት ናት።
ከፆታ አኳያ ሲታዩ አንድ (1) ወንድ እና ሁለት (2) ሴቶች ሲሆኑ ከ22 እስከ 60 ዓመት የእድሜ ክልል ውስጥ ይገኛሉ።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በአማራ ክልል በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው የተረጋገጠ ሰዎች ቁጥር አንድ መቶ ስልሳ ሰባት (167) ደርሷል።
ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ የተደረገው 246 የላብራቶሪ ምርመራ ሲሆን ከነዚህ መካከል ነው ሶስት (3) ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጠው።
በዛሬው ዕለት ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ፦
- አንድ (1) ሰው በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታልና አንድ (1) ሰው በደሴ ከተማ በሚገኘው የግል የህክምና ማዕከል አገልግሎት ለማግኘት በሄዱበት ወቅት ናሙና ሲወሰድላቸው ኮቪድ-19 የተገኘባቸው።
- አንድ (1) ሰው ደግሞ በጎንደር ጎሃ ለይቶ ማቆያ ማዕከላት ክትትል ሲደረግላት የነበረች ሴት ናት።
ከፆታ አኳያ ሲታዩ አንድ (1) ወንድ እና ሁለት (2) ሴቶች ሲሆኑ ከ22 እስከ 60 ዓመት የእድሜ ክልል ውስጥ ይገኛሉ።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#OROMIA
በኦሮሚያ ክልል በኮቪድ-19 መያዛቸው የተረጋገጠ ሰዎች ቁጥር 167 ደርሷል። ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ የተደረገው 686 የላብራቶሪ ምርመራ ሲሆን ከነዚህ መካከል ነው 17 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጠው።
የታማሚዎች ዝርዝር ሁኔታ ፦
- 3 ሰዎች ከምሥራቅ ሐረርጌ፥የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ (ሁለቱ ወደ ሱማሊያ፣ አንድ ሰው ጅቡቲ) ያላቸው።
- 1 ሰው (የ24 ዓመት ወጣት) ከባሌ የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ የሌለው፤ከማህበረሰቡ የተገኘ።
- 1 ሰው (የ27 ዓመት ወጣት) ከምስራቅ ባሌ የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ የሌለው፤ ከማህበረሰቡ የተገኘ።
- 1 ሰው ከጅማ (የ42 ዓመት ወንድ)፤ የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ (ጅቡቲ) ያለው።
- 1 ሰው ከጅማ ዞን (የ74 ዓመት አዛውንት)፤ የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ የሌላቸው፤ ከማህበረሰቡ የተገኙ።
- 2 ሰዎች ከምዕራብ ሸዋ፤ሁለቱም ሴቶች ናቸው፤የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ የላቸውም፤ በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ግንኙነት ያላቸው።
- 2 ሰዎች ከቡራዩ (1 ወንድ እና 1 ሴት) የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ የሌላቸው ከማህበረሰቡ የተገኙ።
- 1 ሰው ምዕራብ ሐረርጌ (የ25 ዓመት ወጣት)፤የውጭ ሀገር ጉዞ ታሪክ (ጅቡቲ) ያለው።
- 2 ሰዎች ከሆለታ (1 ወንድ እና 1 ሴት) የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ የሌላቸው፤ ከማህበረሰቡ የተገኙ።
- 1 ሰው ከሱሉልታ (የ30 ዓመት ወጣት)፤ የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ የሌለው፤ ከማህበረሰቡ የተገኘ።
- 1 ሰው ከሰሜን ሸዋ (የ40 ዓመት ዕድሜ ያለው ወንድ)፤ የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ የሌለው፤ ከማህበረሰቡ የተገኘ።
- አንዲት የ22 ዓመት ወጣት ሴት መኖሪያዋ እየተጣራ ይገኛል፤የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ የላትም፤ከማህበረሰቡ የተገኘች።
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBot
በኦሮሚያ ክልል በኮቪድ-19 መያዛቸው የተረጋገጠ ሰዎች ቁጥር 167 ደርሷል። ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ የተደረገው 686 የላብራቶሪ ምርመራ ሲሆን ከነዚህ መካከል ነው 17 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጠው።
የታማሚዎች ዝርዝር ሁኔታ ፦
- 3 ሰዎች ከምሥራቅ ሐረርጌ፥የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ (ሁለቱ ወደ ሱማሊያ፣ አንድ ሰው ጅቡቲ) ያላቸው።
- 1 ሰው (የ24 ዓመት ወጣት) ከባሌ የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ የሌለው፤ከማህበረሰቡ የተገኘ።
- 1 ሰው (የ27 ዓመት ወጣት) ከምስራቅ ባሌ የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ የሌለው፤ ከማህበረሰቡ የተገኘ።
- 1 ሰው ከጅማ (የ42 ዓመት ወንድ)፤ የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ (ጅቡቲ) ያለው።
- 1 ሰው ከጅማ ዞን (የ74 ዓመት አዛውንት)፤ የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ የሌላቸው፤ ከማህበረሰቡ የተገኙ።
- 2 ሰዎች ከምዕራብ ሸዋ፤ሁለቱም ሴቶች ናቸው፤የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ የላቸውም፤ በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ግንኙነት ያላቸው።
- 2 ሰዎች ከቡራዩ (1 ወንድ እና 1 ሴት) የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ የሌላቸው ከማህበረሰቡ የተገኙ።
- 1 ሰው ምዕራብ ሐረርጌ (የ25 ዓመት ወጣት)፤የውጭ ሀገር ጉዞ ታሪክ (ጅቡቲ) ያለው።
- 2 ሰዎች ከሆለታ (1 ወንድ እና 1 ሴት) የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ የሌላቸው፤ ከማህበረሰቡ የተገኙ።
- 1 ሰው ከሱሉልታ (የ30 ዓመት ወጣት)፤ የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ የሌለው፤ ከማህበረሰቡ የተገኘ።
- 1 ሰው ከሰሜን ሸዋ (የ40 ዓመት ዕድሜ ያለው ወንድ)፤ የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ የሌለው፤ ከማህበረሰቡ የተገኘ።
- አንዲት የ22 ዓመት ወጣት ሴት መኖሪያዋ እየተጣራ ይገኛል፤የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ የላትም፤ከማህበረሰቡ የተገኘች።
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBot
ከኮቪድ-19 ጉዳዮች ውጭ ያሉ ሀገራዊ ጉዳዮችን በ @tikvahethmagazine መከታተል ትችላላችሁ!
ትክክለኛው የ @tikvahethmagazine ገፅ ከ 220,000 በላይ የቲክቫህ ቤተሰብ አባላት ያሉበት ነው።
ትክክለኛው የ @tikvahethmagazine ገፅ ከ 220,000 በላይ የቲክቫህ ቤተሰብ አባላት ያሉበት ነው።
#ATTENTION
በአዲስ አበባ በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ2,000 አለፈ!
በአዲስ አበባ ከተማ እስከ ዛሬ ሰኔ 5/2012 ዓ/ም ድረስ በተደረጉ የላብራቶሪ ምርመራዎች 2,136 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል።
ባለፉት 24 ሰዓት ቫይረሱ የተገኘባቸው 190 ሰዎች ሲሆኑ ከነዚህ መካከል የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ ያላቸው ዩሉም። 14 ሰዎች በቫይረሱ ከተያዘ ሰው ጋር የታወቀ ግንኙነት ያላቸው ሲሆን የተቀሩት 176 ሰዎች የውጭ ሀገር ጉዞ ታሪክም ሆነ በቫይረሱ ከተያዘ ሰው ጋር ግንኙነት #የሌላቸው ናቸው።
ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በአዲስ አበባ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው አንድ መቶ ዘጠና (190) ሰዎች ክፍለ ከተማ ፦
• አዲስ ከተማ - 6 ሰዎች
• ቦሌ - 85 ሰዎች
• ጉለሌ - 5 ሰዎች
• ልደታ - 10 ሰዎች
• ኮልፌ ቀራኒዮ - 22 ሰዎች
• የካ - 7 ሰዎች
• አራዳ - 16 ሰዎች
• ቂርቆስ - 22 ሰዎች
• ንፋስ ስልክ ላፍቶ - 13 ሰዎች
• አቃቂ ቃሊት - 2 ሰዎች
* አድራሻቸው በመጣራት ላይ ያለ - 2 ሰዎች
አጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ 2,136 ሰዎች ክፍለ ከተማ እንደሚከተለው ቀርቧል ፦
• አዲስ ከተማ - 496 ሰዎች
• ቦሌ - 375 ሰዎች
• ጉለሌ - 256 ሰዎች
• ልደታ - 218 ሰዎች
• ኮልፌ ቀራኒዮ - 199 ሰዎች
• የካ - 121 ሰዎች
• አራዳ - 110 ሰዎች
• ቂርቆስ - 110 ሰዎች
• ንፋስ ስልክ ላፍቶ - 108 ሰዎች
• አቃቂ ቃሊት - 68 ሰዎች
* አድራሻቸው በመጣራት ላይ ያለ - 75 ሰዎች
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በአዲስ አበባ በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ2,000 አለፈ!
በአዲስ አበባ ከተማ እስከ ዛሬ ሰኔ 5/2012 ዓ/ም ድረስ በተደረጉ የላብራቶሪ ምርመራዎች 2,136 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል።
ባለፉት 24 ሰዓት ቫይረሱ የተገኘባቸው 190 ሰዎች ሲሆኑ ከነዚህ መካከል የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ ያላቸው ዩሉም። 14 ሰዎች በቫይረሱ ከተያዘ ሰው ጋር የታወቀ ግንኙነት ያላቸው ሲሆን የተቀሩት 176 ሰዎች የውጭ ሀገር ጉዞ ታሪክም ሆነ በቫይረሱ ከተያዘ ሰው ጋር ግንኙነት #የሌላቸው ናቸው።
ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በአዲስ አበባ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው አንድ መቶ ዘጠና (190) ሰዎች ክፍለ ከተማ ፦
• አዲስ ከተማ - 6 ሰዎች
• ቦሌ - 85 ሰዎች
• ጉለሌ - 5 ሰዎች
• ልደታ - 10 ሰዎች
• ኮልፌ ቀራኒዮ - 22 ሰዎች
• የካ - 7 ሰዎች
• አራዳ - 16 ሰዎች
• ቂርቆስ - 22 ሰዎች
• ንፋስ ስልክ ላፍቶ - 13 ሰዎች
• አቃቂ ቃሊት - 2 ሰዎች
* አድራሻቸው በመጣራት ላይ ያለ - 2 ሰዎች
አጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ 2,136 ሰዎች ክፍለ ከተማ እንደሚከተለው ቀርቧል ፦
• አዲስ ከተማ - 496 ሰዎች
• ቦሌ - 375 ሰዎች
• ጉለሌ - 256 ሰዎች
• ልደታ - 218 ሰዎች
• ኮልፌ ቀራኒዮ - 199 ሰዎች
• የካ - 121 ሰዎች
• አራዳ - 110 ሰዎች
• ቂርቆስ - 110 ሰዎች
• ንፋስ ስልክ ላፍቶ - 108 ሰዎች
• አቃቂ ቃሊት - 68 ሰዎች
* አድራሻቸው በመጣራት ላይ ያለ - 75 ሰዎች
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#SRHB
በሱማሌ ክልል በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው የተረጋገጠው ሰዎች ቁጥር ሁለት መቶ አስራ ስድስት (216) ደርሷል።
ባለፉት 24 ሰዓት የተደረገው 122 የላብራቶሪ ምርመራ ሲሆን ከነዚህ መካከል ነው 16 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው የተረጋገጠው።
ከአስራ ስድስቱ (16) መካከል አስራ አራቱ (14) ከደዋሌ ለይቶ ማቆያ ሲሆኑ ሁሉም (ወደ ጅቡቲ) የውጭ ሀገር ጉዞ ታሪክ ያላቸው ናቸው።
ሁለቱ (2) ሰዎች ደግሞ ከጅግጅጋ ናቸው ፤ የውጭ ሀገር ጉዞ ታሪክና በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር የታወቀ ግንኙነት የላቸውም።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በሱማሌ ክልል በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው የተረጋገጠው ሰዎች ቁጥር ሁለት መቶ አስራ ስድስት (216) ደርሷል።
ባለፉት 24 ሰዓት የተደረገው 122 የላብራቶሪ ምርመራ ሲሆን ከነዚህ መካከል ነው 16 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው የተረጋገጠው።
ከአስራ ስድስቱ (16) መካከል አስራ አራቱ (14) ከደዋሌ ለይቶ ማቆያ ሲሆኑ ሁሉም (ወደ ጅቡቲ) የውጭ ሀገር ጉዞ ታሪክ ያላቸው ናቸው።
ሁለቱ (2) ሰዎች ደግሞ ከጅግጅጋ ናቸው ፤ የውጭ ሀገር ጉዞ ታሪክና በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር የታወቀ ግንኙነት የላቸውም።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ከአዲስ አበባ ያመለጠው የኮቪድ-19 ታማሚ ተያዘ!
አዲስ አበባ ናሙና ሰጥቶ ኮቪድ-19 እንደተገኘበት ተነግሮት አምልጦ ደብረብርሃን ከገባ በኃላ ስልኩን አጥፍቶ ለመሰወር የሞከረው ግለሰብ በጸጥታ አካላት እና የጤና ባለሞያዎች ክትትል ጫጫ ከተማ ላይ ተይዟል ፤ ከእርሱ ጋር ንክኪ ያላቸው 13 ግለሰቦች ለይቶ ማቆያ መግባታቸው ተገልጿል #MORE : https://telegra.ph/D-06-12
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBot
አዲስ አበባ ናሙና ሰጥቶ ኮቪድ-19 እንደተገኘበት ተነግሮት አምልጦ ደብረብርሃን ከገባ በኃላ ስልኩን አጥፍቶ ለመሰወር የሞከረው ግለሰብ በጸጥታ አካላት እና የጤና ባለሞያዎች ክትትል ጫጫ ከተማ ላይ ተይዟል ፤ ከእርሱ ጋር ንክኪ ያላቸው 13 ግለሰቦች ለይቶ ማቆያ መግባታቸው ተገልጿል #MORE : https://telegra.ph/D-06-12
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBot
#TIGRAY
የትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት ባካሄደው 5ኛ የስራ ዘመን 7ኛ አስቸኳይ ጉባኤ ኮሮና ቫይረስን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የወጣው አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ከሰኔ 17 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ ለሁለት ወር ተኩል (75 ቀን) እንዲቀጥል ወስኗል።
@tikvahmagbot @tikvahethmagazine
የትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት ባካሄደው 5ኛ የስራ ዘመን 7ኛ አስቸኳይ ጉባኤ ኮሮና ቫይረስን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የወጣው አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ከሰኔ 17 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ ለሁለት ወር ተኩል (75 ቀን) እንዲቀጥል ወስኗል።
@tikvahmagbot @tikvahethmagazine
ኮቪድ-19 በሜክሲኮ እና ብራዚል!
በሜክሲኮ እና ብራዚል በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ (ኮቪድ-19) የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር በየዕለቱ በእጅጉ እየጨመረ ይገኛል።
በአጠቃላይ በብራዚል እስካሁን 41,058 ሰዎች በሜክሲኮ ደግሞ 15,357 ሰዎች በኮቪድ-19 ምክንያት ህይወታቸው አልፏል።
በሌላ በኩል በሁለቱ ሀገራት በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጠ ሰዎች ቁጥር በድምሩ 934,833 (ብራዚል 805,649 ሰዎች እና ሜክሲኮ 129,184 ሰዎች) ደርሷል።
@tikvahethiopia @tikvahethiopia
በሜክሲኮ እና ብራዚል በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ (ኮቪድ-19) የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር በየዕለቱ በእጅጉ እየጨመረ ይገኛል።
በአጠቃላይ በብራዚል እስካሁን 41,058 ሰዎች በሜክሲኮ ደግሞ 15,357 ሰዎች በኮቪድ-19 ምክንያት ህይወታቸው አልፏል።
በሌላ በኩል በሁለቱ ሀገራት በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጠ ሰዎች ቁጥር በድምሩ 934,833 (ብራዚል 805,649 ሰዎች እና ሜክሲኮ 129,184 ሰዎች) ደርሷል።
@tikvahethiopia @tikvahethiopia
አመለጡ ስለሚባሉ የኮቪድ-19 ታማሚዎች ጉዳይ...
በተደጋጋሚ ቫይረሱ እያለባቸው ከ አንድ ከተማ ወደ ሌላ ከተማ አምልጠው ስለሚያዙ እና ከለይቶ ማቆያ ስለሚጠፉ ሰዎች ሁላችንም እየሰማን ነው።
ይህ እየሆነ ያለው ስለበሽታው፣ ስለወረርሽኙ ያለን ግንዛቤ እጅግ በጣም አናሳ መሆኑን የሚያሳይ ነው። ይህ በሽታ ህይወታችንን ሊያሳጣን ፣ በኛ ትንሽ ስህተት የምንወዳቸውን ሁሉ ከጎናችን ሊነጥቀን እንደሚችል አልገባንም።
ምርምራ ተደርጎላቸው ወጤታቸውን የሚጠብቁ ሰዎች አሉ እኚህ ሰዎች ምርመራ የሚደረግላቸው ለቫይረሱ ተጋላጭ በመሆናቸው ነው ስለዚህ ከፍተኛ ጥንቃቄ ሊያደርጉ ይገባል።
ያወቅነውን በማሳወቅ የበሽታውን አደገኝነት በማስተማር የሁላችንም ድርሻ ትልቅ ቢሆንም ሚዲያዎች ግን የተለየ ድርሻቸውን መወጣት ይገባቸዋል።
ማስተማር! ማሳወቅ! ማስገንዘብ! ማስረዳት! ከሚዲያዎች በእጅጉ ይጠበቃል። በተለያዩ አጀንዳዎች የተጠመዱ ዋና ዋና ሚዲያዎችና የማህበራዊ ሚዲያዎች እነሱ ነቅተው ሰዎችን ማንቃት አለባቸው።
በሀገራችን የኮቪድ-19 ጉዳይ ሪፖርት ከወጣ በኃላ ግፋ ቢል የ2 እና 3 ሰዓት አጀንዳ ብቻ እየሆነ ነው። ይህ ሁኔታ በኃላ እንድናዝንና እንዲቆጨን የሚያደርግ ነው።
ይህ በሽታው እጅግ እየተስፋፋና የሁላችንንም ቤት እያንኳኳ ነው። የጤና ተቋማት ከፍተኛ ጫና ውስጥ እየገቡ ነው ፣ የጤና ባለሞያዎች ለቫይረሱ እየተጋለጡ ነው ፣ በአጠቃላይ ልንወጣ የማንችለው መከራ ውስጥ እየገባን ነው።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በተደጋጋሚ ቫይረሱ እያለባቸው ከ አንድ ከተማ ወደ ሌላ ከተማ አምልጠው ስለሚያዙ እና ከለይቶ ማቆያ ስለሚጠፉ ሰዎች ሁላችንም እየሰማን ነው።
ይህ እየሆነ ያለው ስለበሽታው፣ ስለወረርሽኙ ያለን ግንዛቤ እጅግ በጣም አናሳ መሆኑን የሚያሳይ ነው። ይህ በሽታ ህይወታችንን ሊያሳጣን ፣ በኛ ትንሽ ስህተት የምንወዳቸውን ሁሉ ከጎናችን ሊነጥቀን እንደሚችል አልገባንም።
ምርምራ ተደርጎላቸው ወጤታቸውን የሚጠብቁ ሰዎች አሉ እኚህ ሰዎች ምርመራ የሚደረግላቸው ለቫይረሱ ተጋላጭ በመሆናቸው ነው ስለዚህ ከፍተኛ ጥንቃቄ ሊያደርጉ ይገባል።
ያወቅነውን በማሳወቅ የበሽታውን አደገኝነት በማስተማር የሁላችንም ድርሻ ትልቅ ቢሆንም ሚዲያዎች ግን የተለየ ድርሻቸውን መወጣት ይገባቸዋል።
ማስተማር! ማሳወቅ! ማስገንዘብ! ማስረዳት! ከሚዲያዎች በእጅጉ ይጠበቃል። በተለያዩ አጀንዳዎች የተጠመዱ ዋና ዋና ሚዲያዎችና የማህበራዊ ሚዲያዎች እነሱ ነቅተው ሰዎችን ማንቃት አለባቸው።
በሀገራችን የኮቪድ-19 ጉዳይ ሪፖርት ከወጣ በኃላ ግፋ ቢል የ2 እና 3 ሰዓት አጀንዳ ብቻ እየሆነ ነው። ይህ ሁኔታ በኃላ እንድናዝንና እንዲቆጨን የሚያደርግ ነው።
ይህ በሽታው እጅግ እየተስፋፋና የሁላችንንም ቤት እያንኳኳ ነው። የጤና ተቋማት ከፍተኛ ጫና ውስጥ እየገቡ ነው ፣ የጤና ባለሞያዎች ለቫይረሱ እየተጋለጡ ነው ፣ በአጠቃላይ ልንወጣ የማንችለው መከራ ውስጥ እየገባን ነው።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የአንድ ሰው ጥንቃቄ የብዙዎችን ህይወት ይታደጋል!
የኮሮና ቫይረስ ምርመራ የሚደረግላቸው ተጋላጭ ናቸው ተብለው የሚታሰቡ ሰዎች ውጤቱ እስኪደረስ ከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲያደረጉ የምክር አገልግሎት እንደሚሰጣቸው ከዚህ ቀደም ከየክልሉ የጤና ቢሮ ኃላፊዎች ጋር በነበሩን ቆይታዎች ተገልጾልናል።
አንድ ሰው ተጋላጭ ነው ተብሎ ከታሰብ እና ከሌሎች በተለየ መልኩ ምርመራ ከተደረገለት በሚችለው አቅም ሁሉ ለራሱ፣ ለቤተሰቡ፣ ለወገኑ ሲል ሊጠነቅቅ ይገባል።
እንዳንዶች ስልክ እንደሚያጠፉ ፣ ያሉበትን ቦታ እና ከተማ እንደሚደብቁ ከሚመለከታቸው አካላት ተገልጾልናል። ይህ የአንድ ሰው የጤና ጉዳይ ብቻ እንዳልሆነ ሁላችንም ልንረዳው ይገባል።
የጤና ባለሞያዎች ካላቸው ውድ ጊዜ ቀንሰው ከሚሰጡት ግንዛቤ በተጨማሪ 24 ሰዓት ሙሉ በተለያዩ አጀንዳዎች ተጠምደው የሚውሉት የሀገራችን ሚዲያዎች ኃላፊነታቸው በአግባቡ ሊወጡ ይገባል።
በሌላ በኩል 'ከለይቶ ማቆያ' የሚያመልጡ አካላት እንዳሉ ይታወቃል ፤ ይህ ጉዳይ መንግስት በእጅጉ ሊሰራበት የሚገባው ነው። በየለይቶ ማቆያዎቹ ያሉ ችግሮች ሊፈተሹ እና በተቻለ መጠን አቅም በፈቀደ መፈታት ይኖርባቸዋል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የኮሮና ቫይረስ ምርመራ የሚደረግላቸው ተጋላጭ ናቸው ተብለው የሚታሰቡ ሰዎች ውጤቱ እስኪደረስ ከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲያደረጉ የምክር አገልግሎት እንደሚሰጣቸው ከዚህ ቀደም ከየክልሉ የጤና ቢሮ ኃላፊዎች ጋር በነበሩን ቆይታዎች ተገልጾልናል።
አንድ ሰው ተጋላጭ ነው ተብሎ ከታሰብ እና ከሌሎች በተለየ መልኩ ምርመራ ከተደረገለት በሚችለው አቅም ሁሉ ለራሱ፣ ለቤተሰቡ፣ ለወገኑ ሲል ሊጠነቅቅ ይገባል።
እንዳንዶች ስልክ እንደሚያጠፉ ፣ ያሉበትን ቦታ እና ከተማ እንደሚደብቁ ከሚመለከታቸው አካላት ተገልጾልናል። ይህ የአንድ ሰው የጤና ጉዳይ ብቻ እንዳልሆነ ሁላችንም ልንረዳው ይገባል።
የጤና ባለሞያዎች ካላቸው ውድ ጊዜ ቀንሰው ከሚሰጡት ግንዛቤ በተጨማሪ 24 ሰዓት ሙሉ በተለያዩ አጀንዳዎች ተጠምደው የሚውሉት የሀገራችን ሚዲያዎች ኃላፊነታቸው በአግባቡ ሊወጡ ይገባል።
በሌላ በኩል 'ከለይቶ ማቆያ' የሚያመልጡ አካላት እንዳሉ ይታወቃል ፤ ይህ ጉዳይ መንግስት በእጅጉ ሊሰራበት የሚገባው ነው። በየለይቶ ማቆያዎቹ ያሉ ችግሮች ሊፈተሹ እና በተቻለ መጠን አቅም በፈቀደ መፈታት ይኖርባቸዋል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በኢትዮጵያና ጎረቤት ሀገራት የሟቾች ቁጥር ከ700 አለፈ!
በኢትዮጵያ ፣ ኬንያ ፣ ሱማሊያ፣ ጅቡቲ፣ ሱዳን ፣ ደቡብ ሱዳን እና ኤርትራ በአጠቃላይ 21,615 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ተይዘዋል።
ከኤርትራ ውጭ በስድስቱ (6) ሀገራት የ703 ሰዎች ህይወት አልፏል ፤ በአጠቃላይ 7,242 ሰዎች በተደረገላቸው ህክምና ከበሽታው አገግመዋል።
በኢትዮጵያና በጎረቤት ሀገራት ይለውን የኮቪድ-19 ወቅታዊ መረጃ ከ CARD ጋር በመተባበር ባዘጋጀነው ምስል ከላይ መመልከት ትችላላችሁ።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በኢትዮጵያ ፣ ኬንያ ፣ ሱማሊያ፣ ጅቡቲ፣ ሱዳን ፣ ደቡብ ሱዳን እና ኤርትራ በአጠቃላይ 21,615 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ተይዘዋል።
ከኤርትራ ውጭ በስድስቱ (6) ሀገራት የ703 ሰዎች ህይወት አልፏል ፤ በአጠቃላይ 7,242 ሰዎች በተደረገላቸው ህክምና ከበሽታው አገግመዋል።
በኢትዮጵያና በጎረቤት ሀገራት ይለውን የኮቪድ-19 ወቅታዊ መረጃ ከ CARD ጋር በመተባበር ባዘጋጀነው ምስል ከላይ መመልከት ትችላላችሁ።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
"በአስከሬን ምርመራ ቫይረሱ የተገኘ"
(በዶክተር ኃይለልዑል መኮንን)
ከሰሞኑ ጤና ሚንስቴር የሚሰጠው የኮቪድ-19 መግለጫ ላይ "በአስከሬን ምርመራ ቫይረሱ የተገኘ" የሚል አዘውትረን እየተመለከትን ነው ፤ ይህ ጉዳይ ህብረተሰቡ ላይ ጥያቄን ፈጥሯል።
በአስከሬን ምርመራ ቫይረሱ የተገኘ ማለት:-
1. ሟች ህይወቱ ከማለፉ በፊት ምርመራ ሳይደረግ የኮሮና ተጠቂ ሆኖ የህልፈቱ ምክንያት ኮሮና ቫይረስ ሲሆን፣
2. ሟች ህይወቱ ከማለፉ በፊት ምርመራ ሳይደረግ የኮሮና ቫይረስ ተጠቂ ሆኖ ተጓዳኝ በሽታ ሲኖርበት፣
3. ሟች ህይወቱ ከማለፉ በፊት ናሙና ሰጥቶ ዉጤቱ ሳይደርስ ህይወቱ ሲያልፍ፣
ታድያ አስከሬን መመርመር ለምን አስፈለገ ?
ለዚህ ጥያቄ መልስ ሊሆነን የሚችለው የሞቱን ምክንያት ለማወቅ እና በኮሮና ቫይረስ ከሆነ ንክኪ እና ግንኙነት የነበራቸውን ሰዎች ለመለየት ነው።
'ሟች ቫይረሱን ከየት አመጣው ?' የሚል ጥያቄ ያስነሳ ይሆናል ፤ ነገር ግን ባሁኑ ሰዓት ሁሉም ሰው ለኮሮና ቫይረስ ተጋላጭ ስለሆነ በየትኛውም ቦታ እና ከማንኛውም ሰው የኮሮና ቫይረስ በሽታ ሊይዘን ስለሚችል ሁልጊዜም ጥንቃቄ ማድረጉ ተገቢ ነው።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
(በዶክተር ኃይለልዑል መኮንን)
ከሰሞኑ ጤና ሚንስቴር የሚሰጠው የኮቪድ-19 መግለጫ ላይ "በአስከሬን ምርመራ ቫይረሱ የተገኘ" የሚል አዘውትረን እየተመለከትን ነው ፤ ይህ ጉዳይ ህብረተሰቡ ላይ ጥያቄን ፈጥሯል።
በአስከሬን ምርመራ ቫይረሱ የተገኘ ማለት:-
1. ሟች ህይወቱ ከማለፉ በፊት ምርመራ ሳይደረግ የኮሮና ተጠቂ ሆኖ የህልፈቱ ምክንያት ኮሮና ቫይረስ ሲሆን፣
2. ሟች ህይወቱ ከማለፉ በፊት ምርመራ ሳይደረግ የኮሮና ቫይረስ ተጠቂ ሆኖ ተጓዳኝ በሽታ ሲኖርበት፣
3. ሟች ህይወቱ ከማለፉ በፊት ናሙና ሰጥቶ ዉጤቱ ሳይደርስ ህይወቱ ሲያልፍ፣
ታድያ አስከሬን መመርመር ለምን አስፈለገ ?
ለዚህ ጥያቄ መልስ ሊሆነን የሚችለው የሞቱን ምክንያት ለማወቅ እና በኮሮና ቫይረስ ከሆነ ንክኪ እና ግንኙነት የነበራቸውን ሰዎች ለመለየት ነው።
'ሟች ቫይረሱን ከየት አመጣው ?' የሚል ጥያቄ ያስነሳ ይሆናል ፤ ነገር ግን ባሁኑ ሰዓት ሁሉም ሰው ለኮሮና ቫይረስ ተጋላጭ ስለሆነ በየትኛውም ቦታ እና ከማንኛውም ሰው የኮሮና ቫይረስ በሽታ ሊይዘን ስለሚችል ሁልጊዜም ጥንቃቄ ማድረጉ ተገቢ ነው።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
"በኢትዮጵያ ተጨማሪ 268 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል፤ የ8 ሰዎች ህይወት አልፏል።" - ዶክተር ሊያ ታደሰ
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በኢትዮጵያ በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች 3,166 ደረሱ!
ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 5,644 የላብራቶሪ ምርመራ 268 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል፡፡ በአጠቃላይ በሀገራችን ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 3,166 ደርሷል።
ቫይረሱ የተገኘባቸው 177 ወንድ እና 91 ሴት ሲሆኑ የዕድሜ ክልላቸው ከ1 እስከ 90 ዓመት ውስጥ ይገኛል። በዜግነት 267 ኢትዮጵያውያን ሲሆኑ አንዱ የውጭ ሀገር ዜጋ ነው።
ቫይረሱ የተገኘባቸው 232 ሰዎች ከአዲስ አበባ፣ 12 ሰዎች ከኦሮሚያ ክልል፣ 8 ሰዎች ከአማራ ክልል፣ 6 ሰዎች ከትግራይ ክልል፣ 5 ሰዎች ከሐረሪ ክልል፣ 2 ሰዎች ከደቡብ ክልል ፣ 2 ሰዎች ከአፋር ክልል እንዲሁም 1 ሰው ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ናቸው።
ተጨማሪ መረጃ ፦
በትላንትናው ዕለት አርባ አራት (44) ሰዎች (28 ከአዲስ አበባ፣ 6 ከአማራ ክልል፣ 4 ከአፋር ክልል፣ 3 ከኦሮሚያ ክልል እና 3 ከሐረሪ ክልል) ያገገሙ ሲሆን በአጠቃላይ በሀገራችን ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 495 ደርሷል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 5,644 የላብራቶሪ ምርመራ 268 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል፡፡ በአጠቃላይ በሀገራችን ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 3,166 ደርሷል።
ቫይረሱ የተገኘባቸው 177 ወንድ እና 91 ሴት ሲሆኑ የዕድሜ ክልላቸው ከ1 እስከ 90 ዓመት ውስጥ ይገኛል። በዜግነት 267 ኢትዮጵያውያን ሲሆኑ አንዱ የውጭ ሀገር ዜጋ ነው።
ቫይረሱ የተገኘባቸው 232 ሰዎች ከአዲስ አበባ፣ 12 ሰዎች ከኦሮሚያ ክልል፣ 8 ሰዎች ከአማራ ክልል፣ 6 ሰዎች ከትግራይ ክልል፣ 5 ሰዎች ከሐረሪ ክልል፣ 2 ሰዎች ከደቡብ ክልል ፣ 2 ሰዎች ከአፋር ክልል እንዲሁም 1 ሰው ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ናቸው።
ተጨማሪ መረጃ ፦
በትላንትናው ዕለት አርባ አራት (44) ሰዎች (28 ከአዲስ አበባ፣ 6 ከአማራ ክልል፣ 4 ከአፋር ክልል፣ 3 ከኦሮሚያ ክልል እና 3 ከሐረሪ ክልል) ያገገሙ ሲሆን በአጠቃላይ በሀገራችን ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 495 ደርሷል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia