በሩሲያ በአንድ ቀን 11,231 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ተያዙ!
ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በሩሲያ 11,231 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። አጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች 177,160 ደርሷል።
የሩሲያ መንግስት የኮቪድ-19 ስርጭት አነስተኛ በነበረበት ወቅት የቫይረሱ ስርጭት እንዳይባባስ ዜጎች የሚባሉትን እንዲያደምጡ #ሲያሳስብ ነበር።
የከተማ ከንቲባዎች በሚዲያ እየወጡ ሁሉም ሰው የጤና ባለሞያዎችን ምክር እንዲተገብር #ሲማፀኑ እንደነበር አይዘነጋም።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በሩሲያ 11,231 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። አጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች 177,160 ደርሷል።
የሩሲያ መንግስት የኮቪድ-19 ስርጭት አነስተኛ በነበረበት ወቅት የቫይረሱ ስርጭት እንዳይባባስ ዜጎች የሚባሉትን እንዲያደምጡ #ሲያሳስብ ነበር።
የከተማ ከንቲባዎች በሚዲያ እየወጡ ሁሉም ሰው የጤና ባለሞያዎችን ምክር እንዲተገብር #ሲማፀኑ እንደነበር አይዘነጋም።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia