TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
በሩሲያ በአንድ ቀን 11,231 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ተያዙ!

ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በሩሲያ 11,231 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። አጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች 177,160 ደርሷል።

የሩሲያ መንግስት የኮቪድ-19 ስርጭት አነስተኛ በነበረበት ወቅት የቫይረሱ ስርጭት እንዳይባባስ ዜጎች የሚባሉትን እንዲያደምጡ #ሲያሳስብ ነበር።

የከተማ ከንቲባዎች በሚዲያ እየወጡ ሁሉም ሰው የጤና ባለሞያዎችን ምክር እንዲተገብር #ሲማፀኑ እንደነበር አይዘነጋም።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia