TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#ProfessorHirutWoldemariam

በአሁኑ ወቅት አገሪቱ 27 የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የለይቶ ማቆያ ማዕከል ሆነው አገልግሎት እየሰጡ ይገኛሉ ሲሉ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ሒሩት ወልደማርያም ገልጸዋል፡፡ በእነዚህም ከ9ሺህ በላይ ዜጎችን በማቆያው ውስጥ መሆናቸውን ነው ያስታወቁት፡፡

በቀጣይ ሁኔታዎች እየታዩ ዩኒቨርሲቲዎቹ 90 ሺህ ሰዎችን በለይቶ ማቆያነት እንዲይዙ ለማስቻል የማዘጋጀት ሥራ መሰራቱንና ከማቆያነት ባሻገርም ጊዜያዊ የመመርመሪያ ጣቢያ ሆነው እንዲያገለግሉ ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑን ተናግረዋል - #ENA

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia