#ProfessorHirutWoldemariam
በአሁኑ ወቅት አገሪቱ 27 የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የለይቶ ማቆያ ማዕከል ሆነው አገልግሎት እየሰጡ ይገኛሉ ሲሉ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ሒሩት ወልደማርያም ገልጸዋል፡፡ በእነዚህም ከ9ሺህ በላይ ዜጎችን በማቆያው ውስጥ መሆናቸውን ነው ያስታወቁት፡፡
በቀጣይ ሁኔታዎች እየታዩ ዩኒቨርሲቲዎቹ 90 ሺህ ሰዎችን በለይቶ ማቆያነት እንዲይዙ ለማስቻል የማዘጋጀት ሥራ መሰራቱንና ከማቆያነት ባሻገርም ጊዜያዊ የመመርመሪያ ጣቢያ ሆነው እንዲያገለግሉ ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑን ተናግረዋል - #ENA
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በአሁኑ ወቅት አገሪቱ 27 የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የለይቶ ማቆያ ማዕከል ሆነው አገልግሎት እየሰጡ ይገኛሉ ሲሉ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ሒሩት ወልደማርያም ገልጸዋል፡፡ በእነዚህም ከ9ሺህ በላይ ዜጎችን በማቆያው ውስጥ መሆናቸውን ነው ያስታወቁት፡፡
በቀጣይ ሁኔታዎች እየታዩ ዩኒቨርሲቲዎቹ 90 ሺህ ሰዎችን በለይቶ ማቆያነት እንዲይዙ ለማስቻል የማዘጋጀት ሥራ መሰራቱንና ከማቆያነት ባሻገርም ጊዜያዊ የመመርመሪያ ጣቢያ ሆነው እንዲያገለግሉ ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑን ተናግረዋል - #ENA
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia