ተጨማሪ መረጃ ከታርጫ፦
ለጠ/ሚ ዶ/ር አብይ አህመድ አቀባበል ለማደረግ በተለያዩ አካባቢዎች የሚገኙ የዳዉሮ ተወላጆች ቀድመዉ ገብተዋል። እንዲሁም ከጅማ ዞን በጅማ ከንቲባ የሚመራዉ ልዑክ ወደ ዳዉሮ ዞን ዋና ከተማ ታርጫ ተንቀሣቅሷል።
ለጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ ከ10 ወረዳ እና ከታርጫ ከተማ አስተዳደር እንድሁም ከተለያዩ አካባቢዎች የሚመጡ ዜጎች ናቸው አቀባበል እንደሚያደርጉ የሚጠበቀው።
#DawuroZonePR
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ለጠ/ሚ ዶ/ር አብይ አህመድ አቀባበል ለማደረግ በተለያዩ አካባቢዎች የሚገኙ የዳዉሮ ተወላጆች ቀድመዉ ገብተዋል። እንዲሁም ከጅማ ዞን በጅማ ከንቲባ የሚመራዉ ልዑክ ወደ ዳዉሮ ዞን ዋና ከተማ ታርጫ ተንቀሣቅሷል።
ለጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ ከ10 ወረዳ እና ከታርጫ ከተማ አስተዳደር እንድሁም ከተለያዩ አካባቢዎች የሚመጡ ዜጎች ናቸው አቀባበል እንደሚያደርጉ የሚጠበቀው።
#DawuroZonePR
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia