TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#ኢመደኤ

የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ (ኢመደኤ) ወደ ሀገር ዉስጥ በሚገቡ እና ከሀገር በሚወጡ የቴክኖሎጂ እቃዎች ላይ ከአጋር አካላት ጋር የተቀናጀ የደህንነት ቁጥጥር በማድረግ ብሔራዊ ጥቅምን የማስጠበቅ ሥራ መስራቱን ገለጸ፡፡ የኢመደኤ የሴኪዩሪቲ ክሊራንስ ማዕከል ሃላፊ አቶ መስፍን ሙሉነህ እንደገለጹት ኤጀንሲዉ በ2011 በጀት አመት የተለያዩ በገንዘብ የማይተመን ጥቃት ሊያደርሱ የሚችሉ መሳሪያዎች ወደ ሃገር ዉስጥ እንዳይገቡ ቅድመ ቁጥጥር በማድረግ በቴክኖሎጂዎቹ አማካኝነት የሚከሰቱ የተጋላጭነት ስጋት እና ጥቃት በመግታት ብሔራዊ ሠላምን በማረጋገጥ ረገድ ከፍተኛ ስራ መሰራት መቻሉን ገልጸዋል፡፡

Via #AMN
@tsegabwoldw @tikvahethiopia