TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.7K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
ሀዋሳ🔝ቅዳሜ ዕለት አርሲ ነጌሌ በደረሰው #የመኪና_አደጋ ህይወታቸው ያለፈ ኢትዮጵያዊያን የቀብር ስነ ስርዓት በየ ትውልድ አካባቢያቸው ተፈፀመ። ዛሬ በሀዋሳ ከተማ በነበረ የቀበር ስነ ስርዓት እጅግ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ህዝብ የተገኘ ሲሆን በቀብር ስነ ስርዓቱ ላይ የቀድሞው የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ክቡር አቶ #ደሴ_ዳልኬን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት አመራሮች ተገኝተው ነበር።

🔹ቅዳሜ ማለዳ በደረሰው አደጋ የ6 ሰው ህይወት ያለፈ ሲሆን አምስቱ ከሀዋሳ ተነስተው ወደ አዲስ አበባ ሲያቀኑ የነበሩ ናቸው። ጉዟቸውም ከሀገር ውጭ ቆይተው ወደ ኢትዮጵያ የሚመለሱ የሲዳማ ሙሁራንን ለመቀበል ነበር።

በድጋሚ ለሟች ቤተሰብ፣ ወዳጆች በሙሉ TIKVAH-ETH #መፅናናትን ይመኛል!

©አስረስ(ሀዋሳ TIKVAH-ETH)
@tsegabwolde @tikvahethiopia