#SomaliRegionalState
የሶማሌ ክልል በተወካዮች ምክር ቤት ያለው የውክል ቁጥር እንዲስተካከል የክልሉ ምክትል ርዕሰ መሥተዳድር ሙስጠፋ መሐመድ ዑመር ብሔራዊ ምርጫ ቦርድንና የፌዴሬሽን ምክር ቤትን በደብዳቤ ጠይቀዋል። ክልሉ 23 መቀመጫዎች በተወካዮች ምክር ቤት አሉት። ክልሉ በሕገ መንግሥቱ መሠረት 32 መቀመጫዎች ሊኖሩት ቢገባም ዘጠኝ ተቀንሶበት ለረጅም አመታት በ23 የውክልና መቀመጫ መቆየቱን አቶ ሙስጠፋ በደብዳቤያቸው ገልጸዋል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የሶማሌ ክልል በተወካዮች ምክር ቤት ያለው የውክል ቁጥር እንዲስተካከል የክልሉ ምክትል ርዕሰ መሥተዳድር ሙስጠፋ መሐመድ ዑመር ብሔራዊ ምርጫ ቦርድንና የፌዴሬሽን ምክር ቤትን በደብዳቤ ጠይቀዋል። ክልሉ 23 መቀመጫዎች በተወካዮች ምክር ቤት አሉት። ክልሉ በሕገ መንግሥቱ መሠረት 32 መቀመጫዎች ሊኖሩት ቢገባም ዘጠኝ ተቀንሶበት ለረጅም አመታት በ23 የውክልና መቀመጫ መቆየቱን አቶ ሙስጠፋ በደብዳቤያቸው ገልጸዋል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia