TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#ጋህአዴን - የጋምቤላ ህዝቦች አንድነት ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ /ጋህአዴን/ማዕከላዊ ኮሚቴ አስቸኳይ ድርጅታዊ ጉባኤውን ነገ #በጋምቤላ ከተማ እንደሚያካሄድ አስታወቀ። የድርጅቱ ሊቀመንብር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ እንደገለጹት የደርጅቱ ማዕከላዊ ኮሚቴ ለአንድ ቀን በሚካሄደው ጉባኤው የኢህአዴግና አጋር ድርጅቶች ውህደት ዙሪያ  በስፋት ይወያያል፤ ተወያይቶም ውሳኔዎችን እንደሚያሳልፍ ይጠበቃል።

(ENA)
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia