TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#ዐዴፓ

በትግራይ ክልል ዐሲምባ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ዐዴፓ) የሚባል አዲስ የፖለቲካ ድርጅት ተመስርቷል፡፡ የፓርቲው ዋና ማኅበራዊ መሠረት ኢሮብ ብሄረሰብ መሆኑ ተገልጧል፡፡ በኢትዮ-ኤርትራ ድንበር አካባቢ ነዋሪ ለሆኑ ሕዝቦች ጥቅም ለመታገል ነው የተቋቋመው፡፡ የፓርቲው ሊቀመንበር ዶ/ር ዶሪ አስገዶም እንዳሉት ፓርቲያቸው የአልጀርሱን ስምምነት እንደሚቃወም ለጀርመን ድምጽ ራዲዮ ገልጸዋል፡፡ ድንበሩ ከተካለለ፣ አብዛኛው የኢሮብ ወረዳ ለኤርትራ ሊካለል እንደሚችል ይጠበቃል፡፡

Via DW/wazema
@tsegabwolde @tikvahethiopia