#ዐዴፓ
በትግራይ ክልል ዐሲምባ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ዐዴፓ) የሚባል አዲስ የፖለቲካ ድርጅት ተመስርቷል፡፡ የፓርቲው ዋና ማኅበራዊ መሠረት ኢሮብ ብሄረሰብ መሆኑ ተገልጧል፡፡ በኢትዮ-ኤርትራ ድንበር አካባቢ ነዋሪ ለሆኑ ሕዝቦች ጥቅም ለመታገል ነው የተቋቋመው፡፡ የፓርቲው ሊቀመንበር ዶ/ር ዶሪ አስገዶም እንዳሉት ፓርቲያቸው የአልጀርሱን ስምምነት እንደሚቃወም ለጀርመን ድምጽ ራዲዮ ገልጸዋል፡፡ ድንበሩ ከተካለለ፣ አብዛኛው የኢሮብ ወረዳ ለኤርትራ ሊካለል እንደሚችል ይጠበቃል፡፡
Via DW/wazema
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በትግራይ ክልል ዐሲምባ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ዐዴፓ) የሚባል አዲስ የፖለቲካ ድርጅት ተመስርቷል፡፡ የፓርቲው ዋና ማኅበራዊ መሠረት ኢሮብ ብሄረሰብ መሆኑ ተገልጧል፡፡ በኢትዮ-ኤርትራ ድንበር አካባቢ ነዋሪ ለሆኑ ሕዝቦች ጥቅም ለመታገል ነው የተቋቋመው፡፡ የፓርቲው ሊቀመንበር ዶ/ር ዶሪ አስገዶም እንዳሉት ፓርቲያቸው የአልጀርሱን ስምምነት እንደሚቃወም ለጀርመን ድምጽ ራዲዮ ገልጸዋል፡፡ ድንበሩ ከተካለለ፣ አብዛኛው የኢሮብ ወረዳ ለኤርትራ ሊካለል እንደሚችል ይጠበቃል፡፡
Via DW/wazema
@tsegabwolde @tikvahethiopia