TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
60.6K photos
1.54K videos
215 files
4.22K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#HARAR

በዛሬዉ እለት በሀረሪ ክልል በተደረገው የላብራቶሪ ምርመራ በኮሮና ቫይረስ የተያዘ አንድ ሰው መገኘቱን የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አቶ ኦርዲን በድሪ አሳውቀዋል።

ግለሰቡ ወደ 'ህክምና ማእከል' ተወስዶ ህክምና እያገኘ እንደሆነ አቶ ኦርዲን ገልፀዋል። ከግለሰቡ ጋር #ንክኪ የነበራቸዉ ሰዎችም ወደ #ኳራንቲን እንዲገቡ የማድረግ ስራ እየተሰራ እንደሆነ አሳውቀዋል።

አቶ ኦርዲን መንግስት ወረርሽኙን ለመከላከልና ለመቆጣጠር አስፈላጊውን ሁሉ የሚያደርግ መሆኑን ያረጋገጡ ሲሆን የክልሉ ህዝብ ከመንግሥት ጎን በመቆም የበኩሉን ድርሻ እንዲወጣ አሳስበዋል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia