TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.5K photos
1.52K videos
215 files
4.13K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
አዲሱ የሀዋሳ ከተማ ከንቲባ አቶ ጥራቱ!

በዛሬው ዕለት ምክር ቤቱ ፊት ቀርበው ቃለ መሃላ የፈፀሙት አቶ ጥራቱ ሐዋሳ #የቀደመ ስሟን በሚያስጠብቅ ሁኔታ ሁሉም ዜጎች በሰላም የሚኖሩባትና ሀብት የሚያፈሩባት እንዲሁም ምቹ የኢንቬስትመንት መዳረሻ ከተማ እንድትሆን የተጣለባቸውን ኃላፊነት በታማኝነት እና በትጋት ለመወጣት ቃል ገብተዋል።

Via #EBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia