TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#update በሱማሌ ክልል ከምሽቱ 4 ሰዓት ጀምሮ ሰዓት ዕላፊ ገደብ ተጥሏል፡፡ የአደባባይ ስብሰባም ተከልክሏል፡፡ ገደቡ የተጣለው ከትናንት ወዲያ ከጅግጅጋ ከተማ ወጣ ብሎ በኦርቶዶክስ ሐይማኖት በዓል ላይ በተነሳ #ግጭት ሁለት ሰዎች #መሞታቸውን ተከትሎ ነው፡፡ ጸጥታ ሃይሎች ግጭቱን የቀሰቀሱትን ግለሰቦች እስከሚያድኑ ድረስ ገደቡ #ለሦስት_ቀናት እንደሚቆይ የክልሉን ጸጥታ ቢሮ ምክትል ሃላፊ #አብዱላሂ_ሞሃመድ_አብዲን ጠቅሶ የዘገበው ብሉምበርግ ነው፡፡

Via wazemaradio
@tsegabwolde @tikvahethiopia