TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.5K photos
1.59K videos
216 files
4.33K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
ጎንደር‼️

በጎንደር በተከሰተው ግጭት ዙሪያ የሚወጡ #የተምታቱ መረጃዎች ለውጡን የሚጎዱ መሆናቸውን የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ።

በወቅታዊ ጉዳይ ላይ መግለጫ የሰጡት የኢፌዴሪ ጦር ሃይሎች ምክትል ኤታ ማጆር ሹምና የዘመቻ መምሪያ ሀላፊ ጀነራል #ብርሃኑ_ጁላ እንደተናገሩት በጎንደር በተከሰተው ግጭት ዙሪያ የተምታቱ መግለጫዎች እየወጡ ነው፡፡

ስለ ክስተቱ ተገቢው የማጣራት ስራ ሊሰራ ይገባል፡፡ ተገቢው #የማጣራት ስራ ሳይሰራ መከላከያው ህዝብን ገድሏል ተብሎ እየተሰጡ ያሉ መግለጫዎችና በማህበራዊ ሚዲያዎች እየተሰራጩ ያሉ መረጃዎች ተገቢነት የጎደላቸው ናቸው፤ የተጀመረውን ለውጥም የሚጎዳ ነው ብለዋል፡፡

ምንጭ፦ EPA
@tsegabwolde @tikvahethiopia