TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
ዶክተር ደብረፅዮን🔝

ኢትዮጵያና ኤርትራ የሚያገናኙ የሑመራ - ኡምሓጀርና የራማ -ዓዲዃላ የመንገድ መስመሮች በቅርብ ግዜ #ተከፍተው የህዝብ ለህዝብ ግንኙነቱ ለማጠናከር ውይይት አመራሮች እያካሄድን ነው አሉ የትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል።

ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ በትናንትናው ዕለት ወቅታዊ ጉዳዮችን አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ:በክልሉ ደቡባዊና ምዕራባዊ ዞኖች ስላካሄዱት ጉብኝት ማብራርያ ሰጥተዋል።

#በትግራይና #አማራ ክልሎች ግንኙነት ለማጠናከር የህዝብ ለህዝብና የአመራሮች ግንኙነት መፍጠር ስራ በአዋሳኝ አከባቢዎች እየተፈፀመ ነው ብለዋል።

ምንጭ፦ የአሜሪካ ድምፅ ሬድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia