This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ትምህርት ሚኒስቴር!
በትምህርት ሚኒስቴር አስተባባሪነት እየተካሄደ ያለው "እኛ ለእኛ" የኢትዮጵያውያን በጎ ፍቃደኞች መርሃ ግብር በሀገራችን በተለያዩ ክልሎች በተከሰቱ ሰው ሰራሽና የተፈጥሮ አደጋ ምክንያት ትምህርታቸውን በአግባቡ ላልተከታተሉ እና ላቋረጡ ተማሪዎች የክረምት የማካካሻ ትምህርት እና ለመጪው የትምህርት ዘመን ለመስጠት ባቀደው የትምህርት መርጃ ቁሳቁሶች ውስጥ ከትራኮን ትሬዲንግ ያገኘውን የወረቀት ድጋፍ በጎ ፍቃደኛ ወጣቶችን በማስተባበር ወረቀቱን ወደ ደብተር እየቀየረ ይገኛል፡፡
በዚህ ስራ ውስጥ #መሳተፍ_የምትፈልጉ ወጣት በጎ ፈቃደኞች ቅዳሜ 2:30 ላይ በጉርድ ሾላ በሚገኘው የትምህርት መሳሪያዎች ማምረቻና ማሰራጫ ኢንተርፕራይዝ ግቢ ውስጥ በመገኘት #እንድትሳተፉ ሲል ጥሪውን አቅርቧል፡፡
ለበለጠ መረጃ 📞 0911485705
via ከትምህርት ሚኒስቴር በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በትምህርት ሚኒስቴር አስተባባሪነት እየተካሄደ ያለው "እኛ ለእኛ" የኢትዮጵያውያን በጎ ፍቃደኞች መርሃ ግብር በሀገራችን በተለያዩ ክልሎች በተከሰቱ ሰው ሰራሽና የተፈጥሮ አደጋ ምክንያት ትምህርታቸውን በአግባቡ ላልተከታተሉ እና ላቋረጡ ተማሪዎች የክረምት የማካካሻ ትምህርት እና ለመጪው የትምህርት ዘመን ለመስጠት ባቀደው የትምህርት መርጃ ቁሳቁሶች ውስጥ ከትራኮን ትሬዲንግ ያገኘውን የወረቀት ድጋፍ በጎ ፍቃደኛ ወጣቶችን በማስተባበር ወረቀቱን ወደ ደብተር እየቀየረ ይገኛል፡፡
በዚህ ስራ ውስጥ #መሳተፍ_የምትፈልጉ ወጣት በጎ ፈቃደኞች ቅዳሜ 2:30 ላይ በጉርድ ሾላ በሚገኘው የትምህርት መሳሪያዎች ማምረቻና ማሰራጫ ኢንተርፕራይዝ ግቢ ውስጥ በመገኘት #እንድትሳተፉ ሲል ጥሪውን አቅርቧል፡፡
ለበለጠ መረጃ 📞 0911485705
via ከትምህርት ሚኒስቴር በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች
@tsegabwolde @tikvahethiopia