TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
በስፔን ባለፉት 24 ሰዓት የሰው ህይወት አላለፈም!

በኮሮና ቫይረስ በእጅጉ በተጎዳቸው ስፔን ውስጥ ከየካቲት ወር በኃላ #ለመጀመሪያ ጊዜ ባለፉት 24 ሰዓት በቫይረሱ ምክንያት የሰው ህይወት #አለማለፉን አሶሼትድ ፕሬስ ዘግቧል።

በአጠቃላይ በሀገሪቱ 286,718 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ሲረጋገጥ ከነዚህ መካከል 27,127 ሰዎች ህይወታቸው አልፏል ፤ 196,958 ሰዎች በተደረገላቸው ህክምና አገግመዋል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia