TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
ከ4 ቀን በኃላ ህይወቱ የተረፈው ወጣት!

የ28 ዓመቱ የኮምቦድያ ወጣት ሰመ ቦራ #ለአራት ቀን በድንጋይ ዋሻ ውስጥ ቆይቶ በህይወት ተርፏል፡፡ አደጋው የተፈጠረው በዋሻው ውስጥ የሌሊት ወፍ ኩስ እየሰበሰበ በነበረበት ጊዜ ነው፡፡ የሀገሬው ሰው የሌሊት ወፍ ኩስ ውስጥ የሚገኝ ሻጋታ ለመድኃኒትነት ይጠቅማል የሚል ዕምነት አላቸው፡፡

Via #VOAAmharic
@tsegabwolde @tikvahethiopia