TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
/የደብረማርቆስ ዩኒቨረስቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ታፈረ መላኩ/ የተናገሩት፦
.
.
"ተማሪዎች ከየትኛውም የፖለቲካ እንቅሰቃሴዎች ራሳቸውን ነፃ በማድረግ ለያዙት #ዓላማ ተገዥ እና የመፍትሄ አካል ሊሆኑ ይገባል"

"የተለያዩ አካላት ድርጊቱን #ከማውገዝ ይልቅ #ለፖለቲካ ጥቅም ለመጠቀም ሞክረዋል ብለዋል"

"ከከተማው ነዋሪ ጋር በተከታታይ የተደረጉ ውይይቶች ተማሪዎች #ተረጋግተው ትምህርታቸውን እንዲጀምሩ አስችሏል"

"መሰል ድርጊቶች እንዳያጋጥሙ አሁንም ከአካባቢው ማህበረስብ ጋር በቅንጅት እየተሰራ ይገኛል"

Via #ፋና
@tsegabwolde @tikvahethiopia