ወልዲያ ዩኒቨርሲቲ...
‹‹እኛ ሰልፍ እንደወጣን ውኃው #ተለቀቀ፤ ይህ ማለት ችግሩ ከአቅም በላይ ሁኖ ሳይሆን ዩኒቨርሲቲው ትኩረት ባለመስጠቱ የተፈጠረ ችግር ነበር ማለት ነው›› የወልዲያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች
Via #AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
‹‹እኛ ሰልፍ እንደወጣን ውኃው #ተለቀቀ፤ ይህ ማለት ችግሩ ከአቅም በላይ ሁኖ ሳይሆን ዩኒቨርሲቲው ትኩረት ባለመስጠቱ የተፈጠረ ችግር ነበር ማለት ነው›› የወልዲያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች
Via #AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Fake "የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት #ተለቀቀ" በሚል TIKVAH-ETHን በመጥቀስ ሀሰተኛ መረጃዎች እየተሰራጩ እንደሆነ ተመልክተናል። መረጃው ፍፁም ከእውነት የራቀና በፎቶሾፕ የተቀነባበረ ነው።
🏷የ10ኛ እና የ12ኛ ክፍል ውጤት ይፋ ማድረጊያ ቀንን በተመለከተ ጉዳዩ ለሚመለከታቸው አካላት ጥያቄ አቅርበን ምላሽ እየጠበቀን ስለሆነ የምናገኘውን ምላሽ ወደናተ እናደርሳለን።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
🏷የ10ኛ እና የ12ኛ ክፍል ውጤት ይፋ ማድረጊያ ቀንን በተመለከተ ጉዳዩ ለሚመለከታቸው አካላት ጥያቄ አቅርበን ምላሽ እየጠበቀን ስለሆነ የምናገኘውን ምላሽ ወደናተ እናደርሳለን።
@tsegabwolde @tikvahethiopia