TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#update የአክሱም ሀውልትን ለመጠገን ጣሊያን አስፈላጊውን ድጋፍእንደምታደርግ ገለፀች። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከጣሊያኑ አቻቸው ጋር ተወያይተዋል። ሁለቱ መሪዎች በቻይና ከሮድ ኤንድ ቤልት ጉባኤ ጎን ለጎን ባደረጉት ውይይት አንቶኒዮ ኮንቴ ሀገራቸው የአክሱም ሀውልትን ለመጠገን አስፈላጊውን ድጋፍ እንደምታደርግ ገልፀዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የቻይና ቆይታቸውን አጠናቀው #ተመልስዋል

Via #etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia