ፎቶ👆የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት ለሀዋሳው ጉዞ ጉዞ እግረ መንገዳቸውን የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ጎራ ብለው አልፈዋል። ቅዳሜ ከቀኑ 7:40 ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ሲገቡ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
ፎቶ @Dura_pic(TIKVAH-ETHIOPIA)
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ @Dura_pic(TIKVAH-ETHIOPIA)
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ👆ሻሸመኔ ላይ አርባምንጭ እና ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲን የተቀላቀሉት የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት #ሀዋሳ_ዩኒቨርሲቲ ሲገቡ ደማቅ አቀባባል ተደርጎላቸዋል።
ፎቶ: @Dura_pic
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ: @Dura_pic
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሀዋሳ ዩንቨርስቲ🔝የሰላም ተምሳሌት እና የሰላም አምባሳደር በሆነው ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የቅዳሜው ምሽት #የStopHateSpeech የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ በስኬት ተጠናቋል። በመድረኩ ላይ የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የሰላም ፎረም እና የተማሪዎች ህብረት ለእንግዶቻቸው እንኳን ደህና መጣቹ በኃላ ወጣት ተማሪዎች ራሳቸውን #ከጥላቻ_ንግግሮች እንዲቆጥቡ ለሀገሪቱ ተስፋ መሆናቸውን አውቀው ለሰላም ቅድሚያ እንዲሠጡ ጥሪ አቅርበዋል።
በዕለቱ ተማሪ #ሀና_ሀይሉ "Love Speech Vs Hate Speech" በሚል ልዩ ገልፃ አድርጋለች። የጥላቻን አስከፊነት የተተነተነበት፤ የፍቅርን ሀያልነት የተገለፀበት ነበር ገለፃው።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በዕለቱ ተማሪ #ሀና_ሀይሉ "Love Speech Vs Hate Speech" በሚል ልዩ ገልፃ አድርጋለች። የጥላቻን አስከፊነት የተተነተነበት፤ የፍቅርን ሀያልነት የተገለፀበት ነበር ገለፃው።
@tsegabwolde @tikvahethiopia