TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.5K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
የደስታ መግለጫ--ለአቶ ገዱ አንዳርጋቸው!

የኢጋድ ዋና ጸሃፊ ለአዲሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገዱ አንዳርጋቸው የደስታ መግለጫ ላኩ። የድርጅቱ ዋና ጸሃፊ አምባሳደር ማህቡብ ማሊም በትናንትናው ዕለት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሆነው ለተሾሙት አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የደስታ መግለጫ መልዕክት ልከዋል። ሹመቱ ተገቢ መሆኑን የገለጹት ዋና ጸሃፊው፣ አቶ ገዱ የወቅቱ የኢጋድ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ሊቀመንበር መሆናቸውን በመጥቀስ በቀጣይም ከእርሳቸው ጋር በቅርበት ለመስራት ያላቸውን ዝግጁነት ገልጸዋል። ኢትዮጵያ በኢጋድ ቀጣና ሰላም፣ ልማትና የኢኮኖሚ #ትስስር እንዲመጣ እያከናወነች ያለችውን ጥረትም #አድንቀዋል ዋና ጸሃፊው።

ምንጭ፡- የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
@tsegabwolde @tikvahethiopia