#update ዶ/ር ጀማል ኣባፊጣ የጅማ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ሆነዉ ተመርጠዋል። #ጅማ_ዩኒቨርሲቲ
Via JIMMA UNIVERSITY
@tsegabwolde @tivahethiopia
Via JIMMA UNIVERSITY
@tsegabwolde @tivahethiopia
አቶ ሽመልስና አቶ አዲሱ🛫ደንቢዶሎ🔝
የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሰት ምክትል ፕሬዝደንት አቶ #ሽመልስ_አብዲሳ እና የኦሮሞ ዴክራቲክ ፓርቲ ማዕከላዊ ፅ/ቤት ሀላፊ አቶ #አዲሱ_አረጋ ከደንቢዶሎ ከተማ ነዋሪዎች ጋር ለመወያየት ዛሬ ወደ #ደንቢዶሎ አቅንተዋል፡፡
Via #OBN
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሰት ምክትል ፕሬዝደንት አቶ #ሽመልስ_አብዲሳ እና የኦሮሞ ዴክራቲክ ፓርቲ ማዕከላዊ ፅ/ቤት ሀላፊ አቶ #አዲሱ_አረጋ ከደንቢዶሎ ከተማ ነዋሪዎች ጋር ለመወያየት ዛሬ ወደ #ደንቢዶሎ አቅንተዋል፡፡
Via #OBN
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከዶክተር አሚር አማን...
"ዶ/ር #ጀማል_አባፊታ የጅማ ዩኒቨርስቲ ፕሬዘዳንት በመሆን ተሹመዋል። የዩኒቨርስቲው ኢንተርን ሀኪሞች ያነሷቸውን ጥያቄዎች በተመለከተ ዛሬ ከፌደራል መስሪያ ቤት ተወካዮችና ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ውይይት የሚያካሂዱ ይሆናል።መልካም የስራ ዘመን!"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ዶ/ር #ጀማል_አባፊታ የጅማ ዩኒቨርስቲ ፕሬዘዳንት በመሆን ተሹመዋል። የዩኒቨርስቲው ኢንተርን ሀኪሞች ያነሷቸውን ጥያቄዎች በተመለከተ ዛሬ ከፌደራል መስሪያ ቤት ተወካዮችና ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ውይይት የሚያካሂዱ ይሆናል።መልካም የስራ ዘመን!"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የኢንተርን ሀኪሞች...
በጅማ ዩኒቨርስቲ #የኢንተርን_ሀኪሞች ባነሷቸው ጥያቄዎች ዙሪያ አዲሱ #ፕሬዘዳንት/ዶክተር ጀማል አባፊታ/ ከሚመለከታቸው የፌደራል መስሪያ ቤት #ተወካዮች እና ሌሎች አካላት ጋር #ውይይት ያደርጋሉ።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በጅማ ዩኒቨርስቲ #የኢንተርን_ሀኪሞች ባነሷቸው ጥያቄዎች ዙሪያ አዲሱ #ፕሬዘዳንት/ዶክተር ጀማል አባፊታ/ ከሚመለከታቸው የፌደራል መስሪያ ቤት #ተወካዮች እና ሌሎች አካላት ጋር #ውይይት ያደርጋሉ።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ወደቀያቸው እየተመለሱ ነው...
ከደቡብ ክልል ጎፋ ዞን፣ መሎ ኮዛ ወረዳ ከወራት በፊት በተፈጠረ ግጭት የተፈናቀሉ ዜጎች ወደ ቀያቸው #መመለስ ጀመሩ። ከአካባቢው ተፈናቅለው የነበሩ ከ37 ሺ በላይ የባስኬቶ ብሔረሰብ አባላት በመጠለያ ጣቢያዎች በቆዩባቸው ጊዜያት የከፋ ችግር አሳልፈዋል።
Via #ELU
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከደቡብ ክልል ጎፋ ዞን፣ መሎ ኮዛ ወረዳ ከወራት በፊት በተፈጠረ ግጭት የተፈናቀሉ ዜጎች ወደ ቀያቸው #መመለስ ጀመሩ። ከአካባቢው ተፈናቅለው የነበሩ ከ37 ሺ በላይ የባስኬቶ ብሔረሰብ አባላት በመጠለያ ጣቢያዎች በቆዩባቸው ጊዜያት የከፋ ችግር አሳልፈዋል።
Via #ELU
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update በቅርቡ የስሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ የእሳት ቃጠሎን ለማጥፋት ከእስራኤል ለመጡ ባለሙያዎች ትናንት ምስጋናና የሽኝት ፕሮግራም ተደርጎላቸዋል። ባለሙያዎቹ በኢትዮጵያ ባደረጉት ቆይታ ለተደረገላቸው መልካም አቀባበል የኢትዮጵያ መንግስትና ህዝብን አመስግነዋል፡፡
ምንጭ፡- የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምንጭ፡- የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የደስታ መግለጫ--ለአቶ ገዱ አንዳርጋቸው!
የኢጋድ ዋና ጸሃፊ ለአዲሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገዱ አንዳርጋቸው የደስታ መግለጫ ላኩ። የድርጅቱ ዋና ጸሃፊ አምባሳደር ማህቡብ ማሊም በትናንትናው ዕለት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሆነው ለተሾሙት አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የደስታ መግለጫ መልዕክት ልከዋል። ሹመቱ ተገቢ መሆኑን የገለጹት ዋና ጸሃፊው፣ አቶ ገዱ የወቅቱ የኢጋድ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ሊቀመንበር መሆናቸውን በመጥቀስ በቀጣይም ከእርሳቸው ጋር በቅርበት ለመስራት ያላቸውን ዝግጁነት ገልጸዋል። ኢትዮጵያ በኢጋድ ቀጣና ሰላም፣ ልማትና የኢኮኖሚ #ትስስር እንዲመጣ እያከናወነች ያለችውን ጥረትም #አድንቀዋል ዋና ጸሃፊው።
ምንጭ፡- የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የኢጋድ ዋና ጸሃፊ ለአዲሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገዱ አንዳርጋቸው የደስታ መግለጫ ላኩ። የድርጅቱ ዋና ጸሃፊ አምባሳደር ማህቡብ ማሊም በትናንትናው ዕለት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሆነው ለተሾሙት አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የደስታ መግለጫ መልዕክት ልከዋል። ሹመቱ ተገቢ መሆኑን የገለጹት ዋና ጸሃፊው፣ አቶ ገዱ የወቅቱ የኢጋድ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ሊቀመንበር መሆናቸውን በመጥቀስ በቀጣይም ከእርሳቸው ጋር በቅርበት ለመስራት ያላቸውን ዝግጁነት ገልጸዋል። ኢትዮጵያ በኢጋድ ቀጣና ሰላም፣ ልማትና የኢኮኖሚ #ትስስር እንዲመጣ እያከናወነች ያለችውን ጥረትም #አድንቀዋል ዋና ጸሃፊው።
ምንጭ፡- የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ደንቢ ዶሎ...
የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ከቄለም ወለጋ ዞን ከተውጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች እና ከደንቢ ዶሎ ነዋሪዎች ጋር #እየተወያዩ ይገኛሉ፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ከቄለም ወለጋ ዞን ከተውጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች እና ከደንቢ ዶሎ ነዋሪዎች ጋር #እየተወያዩ ይገኛሉ፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ እንገናኝ!
(TIKVAH-ETHIOPIA)
ነገ #StopHateSpeech እንቅስቃሴ በሀዋሳ ዩንቨርስቲ ይካሄዳል። ውድ የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ማህበረሰብ አካላት ነገ ቻናላችን #በአፍሪካ_ህብረት_አዳራሽ ባዘጋጀነው ልዩ ዝግጅት ላይ እንድትገኙ ጋብዘናችኃል። የሀገራችን ጉዳይ የሚያሳስባችሁ፤ የማህበራዊ ሚዲያ አጠቀቃማችን መታረም አለበት የምትሉ፤ ፍቅር በሀገራችን እንዲስፋፋ እንፈልጋለን የምትሉ፤ ጥላቻ ክፉ ነው የምትሉ፤ ሰላም ከሁሉም ነገር ይቀድማል የምትሉ፤ ለሌሎች የሀገሪቱ ወጣቶች አርአያ እንሆናለን የምትሉ ሁሉ በአዳራሹ እንገናኝ!! የክብር እንግዶች ከዩኒቨርሲቲው አመራሮች ይገኛሉ።
ነገ ቅዳሜ ምሽት 12:00 ሌላ ቀጠሮ እንዳትይዙ! ከሀገራቹ፤ ከፍቅር የሚበልጥ አንዳች ነገር የለም።
ፍቅርን እንዝራ!!
ኢትዮጵያን በፍቅር እንገንባ!!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
(TIKVAH-ETHIOPIA)
ነገ #StopHateSpeech እንቅስቃሴ በሀዋሳ ዩንቨርስቲ ይካሄዳል። ውድ የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ማህበረሰብ አካላት ነገ ቻናላችን #በአፍሪካ_ህብረት_አዳራሽ ባዘጋጀነው ልዩ ዝግጅት ላይ እንድትገኙ ጋብዘናችኃል። የሀገራችን ጉዳይ የሚያሳስባችሁ፤ የማህበራዊ ሚዲያ አጠቀቃማችን መታረም አለበት የምትሉ፤ ፍቅር በሀገራችን እንዲስፋፋ እንፈልጋለን የምትሉ፤ ጥላቻ ክፉ ነው የምትሉ፤ ሰላም ከሁሉም ነገር ይቀድማል የምትሉ፤ ለሌሎች የሀገሪቱ ወጣቶች አርአያ እንሆናለን የምትሉ ሁሉ በአዳራሹ እንገናኝ!! የክብር እንግዶች ከዩኒቨርሲቲው አመራሮች ይገኛሉ።
ነገ ቅዳሜ ምሽት 12:00 ሌላ ቀጠሮ እንዳትይዙ! ከሀገራቹ፤ ከፍቅር የሚበልጥ አንዳች ነገር የለም።
ፍቅርን እንዝራ!!
ኢትዮጵያን በፍቅር እንገንባ!!
@tsegabwolde @tikvahethiopia