ከዶክተር አሚር አማን...
"ዶ/ር #ጀማል_አባፊታ የጅማ ዩኒቨርስቲ ፕሬዘዳንት በመሆን ተሹመዋል። የዩኒቨርስቲው ኢንተርን ሀኪሞች ያነሷቸውን ጥያቄዎች በተመለከተ ዛሬ ከፌደራል መስሪያ ቤት ተወካዮችና ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ውይይት የሚያካሂዱ ይሆናል።መልካም የስራ ዘመን!"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ዶ/ር #ጀማል_አባፊታ የጅማ ዩኒቨርስቲ ፕሬዘዳንት በመሆን ተሹመዋል። የዩኒቨርስቲው ኢንተርን ሀኪሞች ያነሷቸውን ጥያቄዎች በተመለከተ ዛሬ ከፌደራል መስሪያ ቤት ተወካዮችና ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ውይይት የሚያካሂዱ ይሆናል።መልካም የስራ ዘመን!"
@tsegabwolde @tikvahethiopia