TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#ODP #ADP #SPEDM

ኦዴፓ (የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ) እና አዴፓ (አማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ) በቅርቡ ተግባራዊ ሊደረግ ጫፍ ስለደረሰው የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር ጥምር እና አጋር ፓርቲዎች ውህደት በተመለከተ ለመወያየት አስቸኳይ ጉባኤ መጥራታቸው ተሰምቷል።

ኦዴፓ ዛሬ ኅዳር 16/2012 አስቸኳይ ጉባዔ የጠራ ሲሆን ኦዴፓ ወህደቱን በተመለከተ አቅጣጫ ያስቀምጣል ተብሎ ይጠበቃል። በተመሳሳይ አዴፓ በዛሬው ዕለት አስቸኳይ ጉባዔ የጠራ ሲሆን በተመሳሳይ ርዕስ ላይ ለሁለት ቀናት እንደሚወያይ ተልጿል። እንዲሁም የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ(ደኢሕዴን) አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባዔ ሐሙስ ኀዳር 18/2012 መጥራቱ ተሰምቷል።

ምንጭ፦ አዲስ ማለዳ ጋዜጣ
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia