TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
ሹመቱ ፀደቀ!

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት የተለያዩ #ሚኒስትሮችን ሹመት አጸደቀ።

በዚህም መሰረት፦

•አቶ ለማ መገርሳ ዋቃ፦ ሀገር መከላከያ ሚኒስትር

•አቶ ገዱ አንዳርጋቸው፦ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

•አይሻ መሀመድ፦የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር

@tsegabwolde @tikvahethiopia