TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#update በናይጄሪያ #ሰላማዊ_ምርጫ መካሄዱን የአፍሪካ ህብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድን መሪ አቶ #ኃይለማሪያም_ደሳለኝ አስታወቁ፡፡ ባሳለፍነው ቅዳሜ በናይጄሪያ የተካሄደው ምርጫ ሰላማዊ እንደ ነበር የአፍካ ህብረት የናይጀሪያ ምርጫ ታዛቢ ቡድን መግለጹ ተነግሯል፡፡ ከምርጫ #ግብዓቶች ጋር በተያያዘ ለአንድ ሳምንት በተራዘመውና በሳለፍነው ቅዳሜ በተካሄደው የናይጄሪያ ምረጫ ላይ አስተያየቱን በመስጠት የህብረቱ ታዛቢ ቡድን የመጀመሪያው ነው ተብሏል፡፡

Via EPA
@tsegabwolde @tikvahethiopia