#update በኳታር ጉብኝት በማድረግ ላይ የሚገኙት ጠቅላይ ምኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአስፓየር ዞን ፋውንዴሽን ከዋና ሥራ አስፈጻሚው #መሐመድ_ኸሊፋ_አል_ሱዋዲ ጋር ታይተዋል። ይኸ ተቋም የቅንጡ ስፖርታዊ ውድድሮች ማካሔጃዎች ባለቤት ነው። ከስፓርት ጋር በተያያዙ ጉዳዮች ላይ ጥናትና ምርምር ይሰራል። ለተጎዱ አትሌቶች ሕክምናና የማገገሚያ አገልግሎትም ያቀርባል። ጠቅላይ ምኒስትሩ ወደ ኳታር ሲያቀኑ ከዚህ ማዕከል ጋር በተያያዘ ሥራ ይኖራቸው እንደሁ የታወቀ ነገር የለም።
Via Eshet Bekele
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via Eshet Bekele
@tsegabwolde @tikvahethiopia