TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#update በኳታር ጉብኝት በማድረግ ላይ የሚገኙት ጠቅላይ ምኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአስፓየር ዞን ፋውንዴሽን ከዋና ሥራ አስፈጻሚው #መሐመድ_ኸሊፋ_አል_ሱዋዲ ጋር ታይተዋል። ይኸ ተቋም የቅንጡ ስፖርታዊ ውድድሮች ማካሔጃዎች ባለቤት ነው። ከስፓርት ጋር በተያያዙ ጉዳዮች ላይ ጥናትና ምርምር ይሰራል። ለተጎዱ አትሌቶች ሕክምናና የማገገሚያ አገልግሎትም ያቀርባል። ጠቅላይ ምኒስትሩ ወደ ኳታር ሲያቀኑ ከዚህ ማዕከል ጋር በተያያዘ ሥራ ይኖራቸው እንደሁ የታወቀ ነገር የለም።

Via Eshet Bekele
@tsegabwolde @tikvahethiopia