ዜና እረፍት‼️
ለበርካታ አመታት በህክምና ሳይንስ ኮሌጅ በሙያው ሀገሩን ሲያገለግል የኖረው በተለይም የጎንደርን ህዝብ የአይን ሀኪም senior ophthalmologist በአለም አቀፍ የአይን የጤና ማህበር የ 2015 ተሻላሚው ዶ/ር #ያሬድ_አሰፋ በድንገት አረፈ። ነብስ ይማር! ለወዳጅ ዘመዶች በሙሉ መፅናናትን እንመኛለን!
Via Endale Bekele
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ለበርካታ አመታት በህክምና ሳይንስ ኮሌጅ በሙያው ሀገሩን ሲያገለግል የኖረው በተለይም የጎንደርን ህዝብ የአይን ሀኪም senior ophthalmologist በአለም አቀፍ የአይን የጤና ማህበር የ 2015 ተሻላሚው ዶ/ር #ያሬድ_አሰፋ በድንገት አረፈ። ነብስ ይማር! ለወዳጅ ዘመዶች በሙሉ መፅናናትን እንመኛለን!
Via Endale Bekele
@tsegabwolde @tikvahethiopia