TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
ዜና እረፍት‼️

ለበርካታ አመታት በህክምና ሳይንስ ኮሌጅ በሙያው ሀገሩን ሲያገለግል የኖረው በተለይም የጎንደርን ህዝብ የአይን ሀኪም senior ophthalmologist በአለም አቀፍ የአይን የጤና ማህበር የ 2015 ተሻላሚው ዶ/ር #ያሬድ_አሰፋ በድንገት አረፈ። ነብስ ይማር! ለወዳጅ ዘመዶች በሙሉ መፅናናትን እንመኛለን!

Via Endale Bekele
@tsegabwolde @tikvahethiopia