#update በኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረራ ቁጥር ኢቲ 302 ከአዲስ አበባ ወደ ናይሮቢ ኬንያ በቦይንግ 737 ማክስ 8 አውሮፕላን ሲጓዙ ቢሾፍቱ አካባቢ #በመከስከሱ ሕይወታቸውን ያጡ ተጓዦችና የበረራ ሠራተኞች የቀብር ሥነ ሥርዓት #በቅድስት_ሥላሴ_ካቴድራል ተፈጽሟል።
ፎቶ፦ ዳንኤል ጌታቸው/ሪፖርተር/
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ፦ ዳንኤል ጌታቸው/ሪፖርተር/
@tsegabwolde @tikvahethiopia