TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#update የሕወሃት ሥራ አስፈጻሚ አባል #አስመላሸ_ወልደሥላሴ በኢሕአዴግ ጽሕፈት ቤት ውስጥ በአማካሪነት መመደባቸውን ሪፖርተር አስነብቧል፡፡ በፓርላማው የመንግሥት ተጠሪ ሚንስትር የነበሩት አስመላሽ ከጥቂት ሳምንታት በፊት ከሃላፊታቸው እንደተነሱ ይነገራል፡፡ ምደባው በኢሕአዴግ ጽሕፈት ቤት ባዶ የነበረውን የሕወሃት ውክልና ይሞላል ተብሏል፡፡ አዲስ ዋና ተጠሪ እስኪመረጥ ድረስ በቅርቡ ምክትል ተጠሪ ሆነው የተመረጡት የኦዴፓው ጫላ ለሚ ተክተው ይሰራሉ፡፡

via wazemaradio
@tsegabwolde @tikvahethiopia