#update የሕወሃት ሥራ አስፈጻሚ አባል #አስመላሸ_ወልደሥላሴ በኢሕአዴግ ጽሕፈት ቤት ውስጥ በአማካሪነት መመደባቸውን ሪፖርተር አስነብቧል፡፡ በፓርላማው የመንግሥት ተጠሪ ሚንስትር የነበሩት አስመላሽ ከጥቂት ሳምንታት በፊት ከሃላፊታቸው እንደተነሱ ይነገራል፡፡ ምደባው በኢሕአዴግ ጽሕፈት ቤት ባዶ የነበረውን የሕወሃት ውክልና ይሞላል ተብሏል፡፡ አዲስ ዋና ተጠሪ እስኪመረጥ ድረስ በቅርቡ ምክትል ተጠሪ ሆነው የተመረጡት የኦዴፓው ጫላ ለሚ ተክተው ይሰራሉ፡፡
via wazemaradio
@tsegabwolde @tikvahethiopia
via wazemaradio
@tsegabwolde @tikvahethiopia