TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ!
#update በኦሮሚያ ክልል ይፈጸማሉ ያሏቸውን #ግድያዎች ለመቃወም ጠይቀው ፈቃድ የተከለከሉ የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ግቢያቸውን ጥለው ለመውጣት በመሞከራቸው የዩኒቨርሲቲው የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ተናገሩ። የአካባቢው ነዋሪዎች ዛሬ ጠዋት በደብረ ማርቆስ ከተማ ከሚገኘው ዋናው ግቢ ጥለው የወጡ ተማሪዎች መኖራቸውን ገልጸዋል። የዓይን እማኞች እንደሚሉት ከኅዳር 29 ቀን 2011 ዓ.ም ጀምሮ በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርስቲ ዋናው ግቢ ውስጥ #ተቃውሞ ነበር። የዩኒቨርሲቲው የሕዝብ ግንኙነት እና ኮምዩንኬሽን ክፍል ኃላፊ አቶ #ደሳለው_ጌትነት ግን ተማሪዎቹ ለመውጣት ቢጠይቁም በውይይት ችግሩ መፍትሔ አግኝቷል ሲሉ ለ«DW» ተናግረዋል።

ምንጭ፦ የጀርመን ድምፅ ራድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia