TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.5K photos
1.59K videos
216 files
4.34K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#update የኢታብ ሣሙና ፋብሪካ ባለቤት አቶ #እስክንድር_ተስፋዬ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ። አቶ እስክንድር በ2006 ዓ.ም 14.6 ሚሊየን ብር ግብር በመክፈላቸው ከደቡብ ክልል ግብር ከፋዮች #አንደኛ ወጥተው የዋንጫና ሜዳልያ ሽልማት ከቀድሞ የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር ክቡር አቶ #ደሴ_ዳልኬ እጅ ተበርክቶላቸዋል። እንዲሁም በ2010 ዓ.ም. ጥቅምት ወር ለታላቁ ህዳሴ ግድብ የ1 ሚሊዮን ብር ቦንድ በመግዛት ለሀገራቸው ትልቅ አስተዋፅኦ አበርክተዋል። ከምንም በላይ ደግሞ አቶ እስክንድር ለበርካታ #ወጣቶች የስራ እድል መፍጠር የቻሉ ባለሀብት ናቸው።

ኢትዮጵያ ታታሪ ልጇን አጥታለች!
ነብስ ይማር!
#TIKVAHETHIOPIA
@tsegabwolde @tikvahethiopia