TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
ትምህርት ሚኒስቴር‼️

ትምህርት ሚኒስቴር ነገ #በፍኖተ_ካርታው ዝግጅት ዙሪያ ጋዜጣዊ #መግለጫ ይሰጣል፡፡

የትምህርት ሚኒስትር ለቀጣዮቹ 15 ዓመታት ተግባራዊ የሚሆን አጠቃላይ የትምህርት ፍኖተ ካርታ እያዘጋጀ እንደሆነ ከዚህ ቀደም ተገልጧል፡፡

የፍኖተ ካርታው ዝግጅት ለሚመለከታቸው አካላት በየደረጃው ለውይይት ቀርቦ ግብዓት እንደተሰጠበት ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡

የፍኖተ ካርታው ዝግጅት የደረሰበትን ደረጃ በሚመለከት ነገ በትምህርት ሚኒስትር የስብሰባ አዳራሽ ከጠዋቱ 3፡00 ስዓት ጀምሮ የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር #ጥላዬ_ጌቴ መግለጫ ይሰጣሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡

ምንጭ፡- ትምህርት ሚኒስቴር
@tsegabwolde @tikvahethiopia