TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
ተከፍቷል‼️

ከአዲስ አበባ ወደ ጅቡቲ የሚወስዳው መንገድ #ተከፍቷል። ተጨማሪ እየተከፈቱ የሚገኙ መንገዶችን መረጃዎች እንደደረሱኝ አሳውቃለሁ።

🔹የአፋር ክልል ነዋሪዎች ከመንግስት ጋር እየተወያዩ ይገኛሉ። የተዘጉ መንገዶችም እንደሚከፋቱ በአፋር የሚገኙ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት ተናግረዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
መንገዱ ተከፍቷል!

#ቦርደዴ ላይ ተዘግቶ የነበረው #መንገድ ከትላንት ለሊት ጀምሮ #ተከፍቷል። ለመንገዱ መዘጋት ምክንያት የሆነው በአካባቢው የተፈጠረው የፀጥታ መደፍረስ እንደሆነ አይዘነጋም፤ በዚህም የ7 ዜጎች ህይወት ማለፉ ይታወቃል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#ተከፍቷል

በአዲስ አበባ ከተማ በመስቀል አደባባይ ከተከበረው የመስቀል ደመራ በዓል ጋር በተያያዘ  ተዘግተው የነበሩ መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ክፍት ተደርገዋል።

#TikvahEthiopiaFamilyAA

@tikvahethiopia