TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
የሟቾች ቁጥር 19 ደርሷል‼️

በሱዳን የነዳጅና የዳቦ ዋጋ #መጨመርን ተከትሎ በተከሰተው የኑሮ ውድነት ምክንያት በተቀሰቀሰው ህዝባዊ ተቃውሞ #የሞቱት ሰዎች ቁጥር 19 መድረሱ ተገለፀ።ለተቃውሞ በወጡ ሰልፈኞችና በፖሊስ መካከል በተፈጠረ ግጭትም እስካሁን ሁለት የፖሊስ አባላትን ጨምሮ የ19 ሰዎች ህይዎት ማለፉን የሱዳን መንግስት ቃል አቀባይ ቦሻራ ጁማ አስታውቀዋል።

ምንጭ፦ አፍሪካ ኒውስ
@tsegabwolde @tikvahethiopia