TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.5K photos
1.52K videos
215 files
4.13K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
加入频道
#UpdateSport አትሌት #ስንታየው_ለገሰ በዘንድሮው የናይጄሪያ ሌጎስ ማራቶን ለማሸነፍ ችሏል፡፡ ኢቢሲ ቫንጋርድን ጠቅሶ እንደዘገበው አትሌቱ ውድድሩን 2:17:26 በሆነ ሰአት 1ኛ ሆኖ በማጠናቀቁ የ50ሺህ ዶላር ተሸላሚ ሆኗል፡፡ ኬኒያዊው አትሌት ጆሽዋ ኪፕኮሪር 2ኛ በመውጣት የ40 ሺህ ዶላር ተሸላሚ ሲሆን ሌላኛው ያገሩ ልጅ ዊሊያም የጉን 3ኛ በመውጣት የ30 ሺህ ዶላር ተሸልሟል፡፡

@tsegabwolde @tikvahethiopia