ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ አህመድ🔝
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ዛሬ ሕዳር 12 ቀን 2011 ዓ.ም. ከተባበሩት መንግሥታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ከሆኑት #ሊ_ዮንግ ጋር ተገናኝተው ተወያዩ። ውይይታቸው በዋናነት ያተኮረው በኢትዮጵያ ውስጥ የተቀናጀ የግብርና ኢንዲስትሪ ፓርኮችን ለማጠናከር የድርጅቱ ድጋፍ ቀጣይነት ላይ ነው። የተቀናጀ የግብርና ኢንዱስትሪ ፓርኮች የግብርና ምርታማነትን በማረጋገጥ፤ እሴትን በመጨመርና የኢትዮጵያዊያንን ኑሮ በማሻሻል የአገሪቱን ኢኮኖሚ መዋቅር ያሸጋግራል ተብሎ ይጠበቃል።
ምንጭ፦ የጠ/ሚ ፅ/ቤት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ዛሬ ሕዳር 12 ቀን 2011 ዓ.ም. ከተባበሩት መንግሥታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ከሆኑት #ሊ_ዮንግ ጋር ተገናኝተው ተወያዩ። ውይይታቸው በዋናነት ያተኮረው በኢትዮጵያ ውስጥ የተቀናጀ የግብርና ኢንዲስትሪ ፓርኮችን ለማጠናከር የድርጅቱ ድጋፍ ቀጣይነት ላይ ነው። የተቀናጀ የግብርና ኢንዱስትሪ ፓርኮች የግብርና ምርታማነትን በማረጋገጥ፤ እሴትን በመጨመርና የኢትዮጵያዊያንን ኑሮ በማሻሻል የአገሪቱን ኢኮኖሚ መዋቅር ያሸጋግራል ተብሎ ይጠበቃል።
ምንጭ፦ የጠ/ሚ ፅ/ቤት
@tsegabwolde @tikvahethiopia